Fana: At a Speed of Life!

”ጨቅላ ልጄን ትቼ የምዘምተው ልጄን ለማሳደግ አገር ስለሚያስፈልግ ነው”

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንበሳ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት የቀድሞ የአገር መከላከያ ሠራዊት አባል የነበሩ 60 ሠራተኞቹን ዛሬ ወደ ግንባር ሸኝቷል። ሰራተኞቹ በተለያዩ የጦር የአገልግሎት መስኮች ያገለገሉ ናቸው ዛሬ ወደ ግንባር ይተሽኙት። ሽኝት…

ለሸኔ ሲላላኩና በግብረ አበርነት ይሰራሉ ተብለው የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልልን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የተጠናከረ የጸጥታ ማስከበር ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የክልሉ ፖለስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በጋምቤላ ክልል የአሸባሪቹ ህወሓት እና ሸኔ ተላላኪዎች የጥፋት ድርጊት እንዳይፈጽሙ በመቆጣጠር ሰላምና…

የተቃጣብንን የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ በጋራ እንመክት – የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)እጅግ የተቀናጀ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ በኢትዮጵያ ላይ መጀመሩን የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ገልጿል፡፡ ምክር ቤቱ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም ፡- እጅግ የተቀናጀ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ በኢትዮጵያ ላይ…

የሰሜን ሸዋ ፋኖ እና ሚሊሻ አባላት ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ፋኖ እና ሚሊሻ አባላት የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ ተቀብለው አሸባሪውን ቡድን ለመፋለም ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነው። ወደ ግንባር ሽኝት የተደረገላቸው የፋኖ እና ሚሊሻ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በሀገሪቱ የተጋረጠውን አደጋ ለመመከት ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረክታል-የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም በሀገሪቱ የተጋረጠውን አደጋ ለመመከት ጉልህ ድርሻ እንዳለው የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ። ህብረተሰቡም ከፀጥታ ሃይሉ ጋር በመቀናጀት አካባቢውን በንቃት መጠበቅ እና ሰርጎ…

ምርኮኛው የሽብር ቡድኑ የክ/ጦር አዛዥ በደሴ ግንባር ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶብናል አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ሃይል በማሰለፍ በደሴ ግንባር ውግያ ቢከፍትም በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት በደሴ ግንባር የተማረከው የሽብር ቡድኑ ሜይዴይ ክ/ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጉዕሽ ገብረ ተናገረ። አሸባሪው…

ኢትዮጵያን የማዳን ጥሪውን ተከትሎ እየተመመ ያለው ህዝብ ያሳየው ምላሽ በእጅጉ የሚደነቅ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የማዳን ጥሪውን ተቀብሎ እየተመመ ያለው የህዝብ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያ በቁርጥ ቀን ልጆቿ ተጋድሎ የጥፋት ኃይሎችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅበር ያላትን ዝግጁነትና ተግባር የሚያመለክት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡…

በመዲናዋ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ የጦር መሳሪያ ያላቸው ግለሰቦች ምዝገባ እያካሄዱ ነው-ዶ/ር ቀነዓ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የጦር መሳሪያ ያላቸው ግለሰቦች ምዝገባ እያካሄዱ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቀነዓ ያደታ ገለጹ። የመዲናዋ ነዋሪዎች ከጸጥታ…

የኦሮሚያ ክልል የአርሶ አደሩ ምርት በቀጥታ ለሸማቹ እንዲደርስ እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የአርሶ አደሩን የግብርና ምርት በቀጥታ ለአዲስ አበባ ሸማቾች ለማቅረብ እና የገበያ ትስስር ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የተፈጠረው ምህዳር ÷ ለኦሮሚያ ክልል አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር…

ኃላፊነት የጎደላቸው የማህበራዊ ትስስር ገፆችንና ‘ማህበራዊ አንቂ ነን’ የሚሉ ግለሰቦችን እንደማይታገስ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ኃላፊነት የጎደላቸው የማህበራዊ ትስስር ገፆችን እና ‘ማህበራዊ አንቂ ነን’ የሚሉ ግለሰቦችን እንደማይታገስ መንግስት አስታውቋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጠው መግለጫ መንግስት ያቀረበውን ሀገርን የመታደግ ጥሪ…