Fana: At a Speed of Life!

የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለነበሩ ተማሪዎች ጊዜያዊ ምደባ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በመቐለ፣ አክሱም፣ አዲግራት፣ ራያ እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ ለነበሩ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ምደባ አካሄደ። ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ ተማሪዎቹ የተመደቡባቸውን ከፍተኛ…

ከህወሓት እና ሸኔ ጋር ግንኙነት የነበራቸው 98 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የነበራቸው 98 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አብዱልአዚም መሐመድ እንደገለጹት÷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመውጣቱ አስቀድሞ…

በቤኒሻንጉል ለተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ የስራ ስምሪት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ለባለድርሻ አካላት በዛሬው ዕለት ማብራሪያ እና የስራ ስምሪት ተሰጥቷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን፣ በአገር ደረጃ የታወጀውን የአስቸኳይ…

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሓት እየፈፀመ ያለውን ሽብር ሊያወግዝ ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከዴንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ አሁን ላይ ላጋጠማት ችግር ዋና ተጠያቂው ህወሓት መሆኑን…

ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እየተሰጠ ነው፡፡ ማብራሪያውን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና በፍትህ ሚንስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ እየሰጡ ነው።…

ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈጻሚነት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የጌዴኦ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጸጉረ ልውጦችን በመለየት ለአካባቢያችን ሰላም በትኩረት በመሥራት ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈጻሚነት የበኩላችንን ለመወጣት ዝግጁ ነኝ ሲሉ የጌዴኦ ዞን ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ ነዋሪዎቹ÷ አሁን ላይ በሀገሪቱ ከተጋረጠው አደጋ…

የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር መሀመድ አህመድ ÷ ሀገራችን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን በሰሜኑ ክፍል የተከፈተባትን ጦርነት በድል ለማጠናቀቅ ሁሉም የማኅበረሰብ ክፍል የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ኮሚሽነሩ ÷ የሶማሌ ክልል ልዩ…

በሶማሌ ክልል ለሚገኙ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተለያዩ የአመራር እርከን ላይ ለሚገኙ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ ተደርጓል፡፡ ገለፃውን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሰ…

ለቦንጋ ገብረፃዲቅ ሻዎ አጠቃላይ ሆስፒታል የማስፋፊያ ግንባታ የቦታ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ለጤና ባለሙያዎች መኖሪያና ለሌሎች መሰረታዊ የህክምና አገልግሎቶች የሚውሉ የህንፃዎች ማስፋፊያ ቦታ ርክክብ ተደርጓል። የግንባታ ስራው ከ158 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት ሲሆን÷ ሙሉ ወጪው…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትመን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ ማጽደቁን ተከትሎ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ መዋቅር እና አደረጃጀት መመሪያ ይፋ ሆኗል፡፡ በዚሁ መሠረት “የሃገርን ህልውና እና…