Fana: At a Speed of Life!

በአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አንረሳውም – የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጭፍጨፋ እና ክህደት መቼም አንረሳውም ሲል የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ጥቅምት…

ለኢትዮጵያ ማሸነፍ ሌት ከቀን በትጋት የምንሰራበት ወቅት ነው – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወቅቱ እንደ ሃገር የገጠመንን ፈተና ለመሻገር ሁላችንም በአንድነት በፅናት የምንቆምበት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለከተማዋ ነዋሪዎች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ለማሸነፍ ቁልፉ እጃችን ላይ ነው ያሉት ከንቲባዋ ÷…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በሰሜን እዝ ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ የምክር ቤት አባላቱ የህሊና ፀሎት አድርገዋል፡፡…

ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን – ጠ /ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሩቁ ቢዘነጋን እንኳን፣ አምና ጥቅምት 24 ግፍ የተፈጸመባቸው ጀግኖቻችን ታሪክ ፈጽሞ የሚረሳ አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው የሚከተለውን መልዕክት አስፍረዋል፡- ኢትዮጵያ…

ሰሜን እዝ በህወሓት ቡድን ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የክህደት ጥቃትና አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ያካሄደበት አንደኛ ዓመት በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየታሰበ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት…

የሽብር ቡድኑን ለማስወገድ የጀመርነው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ዳግም ወደ ስልጣን ለመመለስ የሚያደርገው መፍጨርጨር ተራ ልፋት ሆኖ ይቀራል ብለዋል የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አስተያየት ሰጪዎቹ ለኢትዮጵያ እና…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ /ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠላቶች ፍጻሜ ላይ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናበሥራለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች…

“ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ተፈትና ይሆናል እንጂ ተሸንፋና ወድቃ አታውቅም” -እናት ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ፍላጎቴን በኃይል እጭናለሁ ብሎ ማሰብ እብደትም እብሪትም ነው ሲል የእናት ፓርቲ አስታወቀ። ፓርቲው ለኢዜአ በላከው መግለጫ ፥“አገራችን ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ተፈትና ይሆናል እንጂ ተሸንፋና ወድቃ አታውቅም”…

ለከዳዉ ቡድን ዋጋዉን ለመክፈል ሁሉም በሙሉ ወኔ ተዘጋጅቷል-የዞን አስተዳዳሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለከዳዉ ቡድን ዋጋዉን ለመክፈል ሁሉም በሙሉ ወኔ ተዘጋጅቷል ሲሉ የደቡብ ጎንደር እና የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪዎች ተናገሩ። ህዝብን ከጥፋት ሀገርንም ከመፍረስ ለማዳን የተደረገው ጥሪ በተግባር እየተተረጎመ መሆኑን…

ሀገረ ስብከቶቹ ከሰቆጣና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የስዊዲን፣ ስካንዲኔቪያን፣ ኮሎራዶና አካባቢው ሀገረ ስብከቶች ከሰቆጣና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ብፁዕ አቡነ ኤልያስ…