የ ‘#No_More’ ዘመቻ የውጭ ጣልቃ ገብነቱ እስካልተነሳ ድረስ ይቀጥላል – የንቅናቄው አስተባባሪዎች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የተጀመረው የ‘በቃ‘ ወይም ‘#No_More’ ሀሽታግ ዘመቻ አሜሪካ እና ሌሎች ሸሪኮቿ እጃቸውን ከኢትዮጵያ ላይ እስካላነሱ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል የንቅናቄው አስተባባሪዎች እና የትናንትናውን ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ያዘጋጁት…