Fana: At a Speed of Life!

ሀገርን ከእነ ሙሉ ክብሯ ለማቆየት ያለንን አማራጭ ሁሉ እንጠቀማለን – የደቡብ ክልል መስተዳድር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የደቡብ ክልል ህዝቦች እና አመራሮች ሀገርን ለማዳን ለሚደረገው ፍልሚያ ከሁሉ ተግባር ቅድሚያ ሰጥተው እንዲረባረቡ፣ ወጣቶች ጀግናው የመከላከያ ሃይላችንን እንዲቀላቀሉና ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ፀጥታ እንዲጠብቁ፣ መላው…

የድሬዳዋ ነዋሪዎች የህወሓትን ሴራ በማጋለጥ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የሕወሓት ቡድን እኔ ያልመራኋት ኢትዮጵያ መበታተን አለባት ብሎ የቁም ቅዠቱን ለመተግበር የትግራይን ወጣቶች አታሎ በኢትዮጵያ ላይ እያዘመተ ለትውልዱ ሳይራራ እየማገዳቸው መሆኑን የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ…

በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ÷ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር መሳተፋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች…

ለኢትዮጵያ ህልውና ሕይወታችንን ለመክፈል ዝግጁነን አሉ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የማዳን ጉዳይ የተወሰነ አካል ባለመሆኑ ሁሉም ዜጋ ሀገርን ማዳንና አሸባሪው ህውሃት ለማጥፋት መነሳት አለበት ሲሉ የሀረሪ ክልል ወጣቶች ገልጸዋል፡፡ ሀገር ከሁሉም ይቀድማል በመሆኑም ሁሉም ዜጋ በተለይም ወጣቱ ሀገሩን…

የክተት ጥሪውን ለመቀላቀል ቁርጠኛ መሆናቸውን የባህር ዳር ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት የተላለፈውን የክተት ጥሪ ተቀብለን የህልውና ዘመቻውን ፈጥነን ለመቀላቀል ቁርጠኛ ነን ሲሉ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። በየአካባቢው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰራጨት የህዝቡን ልብ የሚሰልቡ ቅጥረኞችን ተከታትሎ…

የሱማሌ ክልል ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ድንበር በንቃት እንደሚጠብቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ የመሩት የሱማሌ ክልል የፀጥታ ኮሚቴ ሳምንታዊውን ስብሰባ አካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት የተገኙ ሲሆን÷ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎ…

አሸባሪውን ቡድን በአጭር ጊዜ ለመደምሰስ እንደህዝብ መዝመት እንደሚገባ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህልውናን ለማስከበር ማንኛውም ጤናማ ሰው በህዝባዊ ማዕበሉ መሳተፍ አለበት ሲሉ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር አሸባሪው ሕወሓት እያደረሰ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ…

ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሳዉን አሸባሪ ቡድን ደምስሰን ሃገራችንን እናድናለን – የጭልጋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በግንባር ተሰልፌ በመፋለም የራሴን አስተዋጽኦ አደረጋለሁ እንጅ ቤቴ ድረስ እስኪመጣ በመጠበቅ የታሪክ ተወቃሽ መሆን አልፈልግም ትላለች በምዕራብ ጎንደር ዞን የአይከል ከተማ ነዋሪዋ…

መላው የኦሮሚያ ክልል ህዝቦች እና አመራሩ ሀገርን ለማዳን ለሚደረገዉ ፍልሚያ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲንቀሳሱ መወሰኑን የክልሉ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሽብርተኛዉ የወያኔ ጁንታ ከተፈጠረበት ቅጽበት ጀምሮ በሴራ፣ በተንኮል፣ በመግደል፣ በመዝረፍ፣ በመጥለፍ፣ … ወዘተ እድሜውን ሙሉ የኖረ…

የከዳተኞችን ቅስም ሰብረን ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ሁላችንም በያለንበት ወታደር ልንሆን ይገባል – የፌዴሬሽን ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጥቅምት 24 የክህደት ጥግ የታየባት ዕለት! የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ልብ የሰበረ ዜና የተሰማበት ዕለት ነው። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዛሬም የከዳተኞችን ቅስም ሰብረን ሀገራችን ወደ አዲስ…