Fana: At a Speed of Life!

በኮንትሮባንድ የገቡ የተለያዩ ዕቃዎች ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ የገቡ 71 ቦንዳ ጨርቅ፣ የተለያዩ ሽቶዎችና ቶርሽን ጫማዎች ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታወቀ። የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- 99283 (አ.አ) አይሱዙ ተሽከርካሪ 30 ቦንዳ ልባሽ…

ኢትዮጵያን ሊያጠፋ የመጣን ጠላት የማይፋለም ኢትዮጵያዊ ሊኖር አይገባም – ኢሕአፓ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ሊያጠፋ የመጣን ጠላት የማይፋለምና ኢትዮጵያን ለማዳን በሚካሄደው የህልውና ዘመቻ የማይሳተፍ ኢትዮጵያዊ ሊኖር አይገባም ሲል ኢሕአፓ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ)…

የመዲናዋ ወጣቶች የህልውና አደጋውን ለመቀልበስ በቁርጠኝነት ወደ ግንባር እንዲተሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች የህልውና አደጋውን ለመቀልበስ ከመቼውም በላቀ ቁርጠኝነት ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋማትና የውጊያ ግንባሮች እንዲተሙ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊ…

ህወሓት አገር ለማፍረስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማክሸፍ በትጋት እንሰራለን-የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ኢንጂነር መሐመድ ሻሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በዛሬው ዕልት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- አሸባሪው ህውሓት ኢትዮጵያን እኔ…

የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ወራሪውን ለመፋለም ተዘጋጅተዋል – የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛውን ትህነግ ወራሪ ቡድን ለመደምሰስ ከአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የተላለፈውን የክተት ጥሪ ተከትሎ የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በግንባር ለመፋለም ዝግጅት መጀመራቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ገብረፃዲቅ አስታወቁ፡፡…

ህብረተሰቡ በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል ዘመቻውን መቀላቀል አለበት – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አከባቢ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል የህልውና ዘመቻውን በፍጥነት እንዲቀላቀል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ…

የአዊ ብሔረሰብ ነዋሪዎች ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ነዋሪዎች ለክተት ጥሪው ፈጣን ምላሽ በመስጠት ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ እንግዳ ዳኛው አስታወቁ፡፡ የብሔረሰብ አስተዳደሩ ነዋሪዎች ÷ ሽብርተኛው የትህነግ ወራሪ…

የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የሚያስገነባው የአይነስውራን ት/ቤት ተጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ፅህፈት ቤታቸው እያስገነባ ያለውን የአይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎብኝተዋል፡፡ ጽህፈት ቤቱ በ400 ሚሊየን ብር የሚያስገነባው ትምህርት ቤት 320 አይነስውራንን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን÷ ለአይነስውራኑ…

የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ክልሉ ላስተላለፈው ጥሪ የሚያበረታታ ምላሽ አሳይተዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ክልሉ ላስተላለፈው ጥሪ የሚያበረታታ ምላሽ ማሳየታቸውን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ገለፀ፡፡ የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫው ከተማ…

አመራሩና ህዝቡ የተግባር አንድነት ፈጥሮ ሀገርን መታደግ ይኖርበታል ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው እለት ውይይት አካሂደዋል፡፡ አሸባሪው ህወሓት እና ተላላኪዎቹ ኢትዮጵያን እኔ ካልመራኋት ትፍረስ፤ ትበታተን…