በሎስ አንጀለስ በአሸባሪው ህወሃት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚውል 640 ሺህ ዶላር ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ በአንድ ምሽት በተካሄደ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል 640 ሺህ ዶላር ተሰበሰበ።
በመርሃ ግብሩ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ፣ ጋዜጠኛ ሄርሜላ…