Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የመዲናዋ የደኅንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል። የአዲስ አበባን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በሽብርተኛው የህወሃት ደጋፊዎችና ናፋቂዎች…

አውደ – ርዕዩ ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልከውን የቡና አቅርቦት እንድትጨምር ያግዛል – ቡናና ሻይ ባለሥልጣን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የሚዘጋጀው አራተኛው ዓለም አቀፍ የገቢ አውደ ርዕይ የኢትዮጵያ ቡና በቻይና የተሻለ ገበያ እንዲኖረው እንደሚያደርግ ተገለጸ። አውደ ርዕዩ በፈረንጆቹ ከህዳር 5 እስከ 10 ቀን 2021 በሻንጋይ የሚካሄድ ሲሆን በዓለም ዙሪያ ያሉ…

አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን እናሳድግ – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያውያን አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን በጋራ እናሳድግ ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ…

ሰባት የኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ሥራ ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳባት የኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የግንባታ ሥራቸውን አጠናቀው አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ በ2014 የትምህርት ዘመን 240 ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር አስፈላጊውን…

አንድ ሆኖ በመቆምና አቅምን በማስተባበር የሽብር ቡድኑን ህልፈት ማፋጠን ይገባል-የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል፡፡   የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   አሸባሪው ህውሓት ባለፈው ዓመት ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ የመከላከያ…

የግል መሳሪያ ያላቸው ነዋሪዎች በሁለት ቀን ውስጥ እንዲያስመዘግቡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከዚህ ቀደም መሳሪያ ያስመዘገቡም ሆነ ያላስመዘገቡ የግል መሳሪያ ያላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በሁለቱ ቀናት ውስጥ እንዲያስመዘግቡ የከተማ አስተዳደሩ የሰላምና ደህንነት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

አሸባሪውን ቡድን ደምስሶ ወደ ልማት ለመመለስ የጋምቤላ ክልል ሕዝብ ከመከላከያ ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የልማት ፀር የሆነውን የጁንታውን ቡድን በአጭር ጊዜ ውስጥ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት ተግባሮቻችን ለመመለስ የክልሉ ሕዝቦች ከሀገር መከላከያ ጎን እንዲቆሙ የጋምቤላ ክልል መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…

እንደ ሃገር የመጣብንን አደጋ አንድ ሆነን እንመክተዋለን- የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሃገር የመጣብንን አደጋ አንድ ሆነን እንመክተዋለን ሲል የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ገለፀ፡፡ ይህ ጠላት በአፋርና በአማራ ክልሎች ላይ ወረራ ይፈፅም እንጂ በከፍተኛ የበቀልና የጥላቻ ስሜት የመጣ የመላው ኢትዮጵያውያን ጠላት…

የህልውና ዘመቻውን ከተቀላቀሉ የዩኒቨርሲቲ መምህራን አንደበት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ፕሮፌሰርነቱን ለማጸደቅ ቀናት ሲጠባበቅ የነበረው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ መምህሩ ሲሳይ እባብየና በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ኢንጂነሪንግ መምህር ኢንጂነር መንግሥት ካሳው የህልውና ዘመቻውን…

አመራሩና ህዝቡ ሙሉ አቅሙን ኢትዮጵያን ማዳን ላይ ማድረግ አለበት-የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚያግዙትን የውጭ ጠላቶችና የውስጥ…