Fana: At a Speed of Life!

መንግስት የህፃናት መቀንጨርን ለማስወገድ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰቆጣ ቃልኪዳን የማስፋፊያ ፕሮግራም ላይ ያተኮረና በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ የውይይት መድረክ በበይነ መረብ አማካይነት ተካሂዷል። "በቶኪዮ የሥነ ምግብ ዕድገት 2021 የመሪዎች የጎን ለጎን ጉባኤ"…

ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ72 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን እንዳስታወቀው ባሳለፍነው ሳምንት በተደረገ ክትትል 47 ነጥብ 4…

የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ክትባት የጎንዮሽ ክስተት ሪፖርት ማድረጊያ የሞባይል መተግበሪያ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ። ማስጀመሪያ ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አዘጋጅነት መካሄዱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በአሸባሪው ሕወሐት ተይዘው የነበሩትን የመሐል ሜዳ፣ ጨፋ ሮቢት፣ ሐርቡና መኮይ ከተሞችና አካባቢውን ነጻ አውጥቷል። ጥምር የጸጥታ ኃይሎቹ በጥልቀት ገብተው…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተመድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር በአገር-አቀፍ የማገገሚያ የልማት ፕሮግራሞች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ…

ዓለም አቀፍ የአደገኛ እፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻቸውን ብራዚል ሳኦፖሎ መዳረሻቸውን ደግሞ ዱባይና ናይጄሪያ በማድረግ በአውሮፕላን ሲጓዙ የነበሩ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎቹ ሁለት ናይጄሪያውያንና አንዲት ብራዚላዊት…

የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ ህድር መሐመድ አሊ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቤህነን ታጣቂ ቡድን መሪ የሆነው ህድር መሐመድ አሊ በአካባቢው ማኅበረሰብ ትብብር በቁጥጥር ሥር ዋለ። የቡድኑ መሪ በክልሉ መንጌ ወረዳ ጎልሞሶ ቀበሌ ነው በቁጥጥር ስር የዋለው። የታጣቂ ቡድኑ መሪ በቁጥጥር ሥር…

የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ "የበቃ" ወይም '#NoMore' ዘመቻ አካል የሆነ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን የተለያዩ ከተሞች እየተካሄ ነው። ሰልፉ እየተካሄደ ያለው በበርሊን፣ ቦን እና…

ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ግንባር በዘመቱበት ወቅት እኛ ደግሞ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራን ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የልዑካን ቡድን በአዲስ…

የህልውና ዘመቻው መዳረሻ አሸባሪው ህወሓት ዳግም የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ፈተና እንዳይሆን ማድረግ ነው – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   የህልውና ዘመቻው መዳረሻ አሸባሪው ህወሓት ዳግም የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ፈተና እንዳይሆን ማድረግ ነው ሲል  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ዛሬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ …