Fana: At a Speed of Life!

በመከላከያ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመከላከያ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የአራተኛ አመት ተማሪዎች ለመከላከያ ሰራዊታችን ደም ለገሱ። የአራተኛ አመት የህክምና ሳይንስ ተማሪዎቹ የነጭ ጋዎን የመልበሻ ስነ-ስርዓታቸውን ምክንያት በማድረግ በግንባር እየተዋደቀ ለሚገኘው…

ደቡብ ጎንደር ዞን ሕዝባዊ ማዕበሉን በፍጥነት ማደራጀት መጀመሩን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ጎንደር ዞን ሕዝባዊ ማዕበሉን በፍጥነት ማደራጀት መጀመሩን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል፡፡   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ÷ጠላት ወደ ዞኑ ለመግባት ካሰበበት ጊዜ ጀምሮ ሕዝቡ የነበረው ቁጣ እና እልህ አስጨራሽ…

ሀገርን ለማዳን አንድነትን ማጠንከር ያስፈልጋል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ሀገርን ለማዳን ከመቼውም በላይ የአመለካከት እና ተግባር አንድነት ማጠናከር እንደሚያስፈልግ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የሀረሪ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው እለት ውይይት አካሂደዋል፡፡…

ጠላትን በርትታችሁ ታገሉ – በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የደቡብ ካሊፎርንያ ሀገረ ስብከት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በስደት መኖር ስለማይቻል እንዲሁም ሀገር ለቅቆ የትም ስለማይደረስ ጠላትን በርትታችሁ ልትታገሉ ይገባል" ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደቡብ ካሊፎርንያ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መምህር ሀብተማሪያም እማኛው ተናገሩ፡፡…

አገርን ለማፍረስ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የሚሰሩ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ መንግስት አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገርን አንድነት ለመሸርሸር ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የሚሰሩ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ መንግስት ማሳሰቢያ ሰጠ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ የአሸባሪው ህወሓት ኃይል ኮምቦልቻ…

ኢትዮጵያ ለዓለም ማህበረሰብ ተደራሽ የሚሆኑ የመረጃ አማራጮቿን ማስፋት አለባት- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከመርህ ያፈነገጠውን የምዕራባዊያን ሚዲያ ዘገባ ለመመከት እውነታውን ለዓለም ማህበረሰብ ተደራሽ የምታደርግባቸውን አማራጮች ማስፋት እንዳለባት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ምሁራን አመለከቱ::   ምሁራኑ…

የመተከል ዞን የሚሊሻ አባላት ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚሰለፉ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞን የሚሊሻ አባላት ከጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚሰለፉ አረጋገጡ ። አባላቱ በግልገል በለስ ከተማ ከመተከል ኮማንድ ፖስት የተቀናጀ ግብረ ሃይል ተወካይ አስተባባሪ ኮሎኔል በስፋት ፈንቴ ፣ ከዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ…

ህወሓትን ለመደምሰስ ወደ ግንባር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን የደባርቅ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውንና ወራሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በደባርቅ ከተማ አሸባሪውን እና ወራሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ከአማራ ክልል መንግስት የቀረበውን ጥሪ አስመልክቶ…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዋግኸምራ ዞን ተፈናቅለው በእብናት ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ16 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ማህበሩ ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር ነው…

የኦሮሞ ወጣቶች እና ህዝቡ ጁንታውን ለመቅበር የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የኦሮሞ ወጣቶች እና ህዝቡ ጁንታውን ለመቅበር የበኩሉን እንዲወጣ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ። የፓርቲው ፅህፈት ቤት ሃላፊ፣ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።…