Fana: At a Speed of Life!

ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና እውነትን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን ድምፅ እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች ቅሬታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና አሁን ላይ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እውነቱን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን በማገድ ድምፃቸውን እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች እና የማህብረሰብ አንቂዎች ቅሬታ አቀረቡ። መቀመጫዋን አሜሪካ አድርጋ በሙያዋ…

በጀርመን የሚኖሩ ዳያስፖራዎች ምዕራባውያን የአሸባሪው ህወሃትን ኢሰብዓዊ ድርጊቶች በማጤን አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስትን ጨምሮ ምዕራባውያን የአሸባሪውን ቡድን ኢሰብዓዊ ድርጊቶች እንዲገነዘቡና አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጠየቁ። በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

የገቢ አሰባሰቡን በሚጎዳ ሕገ ወጥ ተግባር ተሰማርተው የነበሩ 63 ድርጅቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ለአራት ወራት ባደረገው ምርመራ ከታክስ አስተዳደር ተሰውረው ሐሰተኛ ግብይት ሲያከናውኑ የነበሩ እና በሕገ ወጥ መንገድ የካሽ ሬጂስተር ማሽን ሲጠቀሙ የነበሩ 63 ድርጅቶች መያዛቸውን አስታውቋል። በክትትል የተደረሰባቸው ሕገ…

የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በኦሮሚያ ክልል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ተኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ‹‹ወንድማማችነት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል በሸራተን አዲስ ሆቴል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የአርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ሀዋስ ወረዳ ናኖ ጀዌ ቀበሌ የአርሶ አደሮችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡ የፕሮግራሙ አላማ በልማቱ ግንባር እየተደረገ ያለዉን ርብርብ የመደገፍና የአርሶ አደሮች…

በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች ዓለም ዓቀፉን የ #በቃ ንቅናቄ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች የምእራባውያንን ጣልቃ ገብነት እንቃወማለን በማለት አለም አቀፉን የ #በቃ ንቅናቄ ተቀላቀሉ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑ ከ7ኛ ክፍል በላይ ያሉ ተማሪወች…

በደብረሲና ከተማ በጸጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቶች ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረሲና ከተማ በጸጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቶች ወደ ስራ ተመለሱ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ በመፈጸም ንብረት ከማውደሙም በላይ የመብራት፣ የትራንስፖርትና መሰል መደበኛ አገልግሎቶች ተቋርጠው ነበር። የሽብር…

የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በሃገር ሉዓላዊነት እና የህዝብ አንድነት ላይ የሚቃጡ ድርጊቶችን እንደማይታገስ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ወቅታዊ ሃገራዊ ሁኔታን በተመለከተ የአቋም መግለጫ ሰጥቷል። በአቋም መግለጫው ÷ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ገለልተኛ ቢሆንም በሃገር ሉዓላዊነት እና የህዝብ አንድነት ላይ የሚቃጡ…

በሊቢያ የጋዳፊ ልጅ ወደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውድድር ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊቢያ ፍርድ ቤት የሀገሪቱ የቀድሞ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ልጅ ሳኢፍ አል ኢስላም ጋዳፊ ወደ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውድድር እንዲመለሱ ወሰነ፡፡ የቀድሞ የጋዳፊ ልጅ በሚቀጥለው ወር ለሚካሄደው የአገሪቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እጩ መሆናቸውን ማስታወቃቸውን…

ማንቸስተር ዩናትድ አርሴናልን 3 ለ 2 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ትላንት ምሽት በተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ጨዋታ ማንቸስተር ዩናትድ አርሴናልን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ የማንቸስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ጎሎች ቡሩኖ ፈርናንዴዝ  እና ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሲያስቆጥሩ÷ የአርሴናልን ሁለት ጎሎች…