ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና እውነትን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን ድምፅ እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች ቅሬታ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር የኢትዮጵያና የኤርትራ ወዳጅ የሆኑና አሁን ላይ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እውነቱን ለዓለም ለመግለጥ የሚሰሩ አካውንቶችን በማገድ ድምፃቸውን እያፈነ ነው ሲሉ ጋዜጠኞች እና የማህብረሰብ አንቂዎች ቅሬታ አቀረቡ።
መቀመጫዋን አሜሪካ አድርጋ በሙያዋ…