Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በጋሸና እና ቡርቃ አካባቢዎች በቆየባቸው ጊዜያት ከፍተኛ ግፍና በደል ፈጽሞብናል-ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን በጋሸና እና ቡርቃ አካባቢዎች በቆየባቸው ጊዜያት እያሰፈራራ በማስጨነቅ ከፍተኛ ግፍና በደል እንደፈጸመባቸው ነዋሪዎች ተናገሩ። የጋሸና እና ቡርቃ ከተማ ነዋሪዎች በሰራዊቱ ተጋድሎ ከአሸባሪው ጭቆና…

በመዲናዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ነገ አሸባሪውን ሕወሃት በማውገዝ ሰልፍ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በነገው እለት አሸባሪውን ህወሃት በማውገዝ ሰልፍ ያካሂዳሉ። የሰልፉ አስተባባሪዎች ዛሬ በሰጡት መግለጫ የሽብር ቡድኑ ድርጊት የትግራይ ወጣቶችን እየነጠቀ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት። የሽብር ቡድኑ…

በቴፒ ነፍጥ ያነሱ አካላትን ወደ ሰላም ለመመለስ የሚያስችል የእርቅና የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹‹የቴፒና የአካባቢዋ ሰላም በልጆቿ ይረጋገጣል›› በሚል መሪ ሀሳብ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሰላም እጦት ከአካባቢው የተፈናቀሉና ነፍጥ ያነሱ አካላት ወደ ሰላም እንዲመለሱ የሚያስችል የእርቅ እና የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጠላት ኃይል እጁን እንዲሰጥ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ የአሸባሪው ሕወሓት ታጣቂዎች እጃቸውን እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጠላት ኃይል እጁን እንዲሰጥ ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ የአሸባሪው ሕወሓት ታጣቂዎች እጃቸውን እየሰጡ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር አምርተው የወገንን ጦር መምራት…

ጉምሩክ ኮሚሽንና የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለመከላከያ ሰራዊት ያዘጋጁትን ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን እንዲሁም የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲሆን ያዘጋጁትን ድጋፍ አስረክበዋል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን የ602 ሺህ ብር ግምት ያለው የአይነት…

የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ስለ ኢትዮጵያ በተዛባ ሁኔታ መዘገባቸውን ቀጥለዋል  

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙኃን ስለ ኢትዮጵያ በተዛባ ሁኔታ መዘገባቸውን ቀጥለዋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ ረፋዱን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ምዕራባውያኑ የመገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ በመሬት ላይ ካለው…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል በግብርናው ዘርፍ ላይ ባደረሰው ውድመት ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የአሸባሪው ህወሃት ቡድን ውድመት ባደረሰባቸው አካባቢዎች በግብርናው ዘርፍ የደረሰውን ኪሳራ ለማካካስ የሚያስችል ስራ ለመሥራት ከአጋር አካላት ጋር ምክክር አደረገ፡፡ በአሸባሪው ቡድን ወረራ…

“ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በታላላቅ ስኬቶች ታጅቦ እየተፈጸመ ነው- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች ሁለንተናዊ ድጋፍ በግንባር ከመዝመት በተጨማሪ በተለያዩ ድጋፎች ተጠናክሮ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ስለ ኢትዮጵያ ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ በተሳሳተ መንገድ…

አቶ ብናልፍ አንዱአለም ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚንስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች ጋር በጋራ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡ አቶ ብናልፍ በዩኒቨርሲቲው መምህራን እና ሠራተኞች የተቀናጀ ሥራ መደነቃቸውን ገልጸው÷…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽነሮች አስቸኳይ ልዩ ጉባኤ እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽነሮች አስቸኳይ ልዩ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። ጉባኤው 'ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት' በሚል መሪ ሀሳብ ነዉ እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባኤው ላይ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…