Fana: At a Speed of Life!

230 ሚሊየን ብር ወጪ የሚደረግበት የወሊሶ ከተማ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 230 ሚሊየን ብር ወጪ የሚደረግበት የወሊሶ ከተማ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት የግንባታ ስራ ተጀመረ። ግንባታውን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ሃብታሙ ኢተፋ አስጀምረውታል።…

የደርሳ ጊታ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓት ወረራ ፈፅሞ በቆየባቸው ቀናት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አደአር ወረዳ የደርሳ ጊታ ነዋሪዎች የሽብር ቡድን የሆነው ህወሓት ወረራ በፈፀመባቸው ቀናት በሰው እና በንብረታቸው ላይ ከፍተኛ ጉዳት እና ውድመት ማድረሱን ተናገሩ፡፡ በአፋር ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ህወሓት…

የምትዋጉት አሸባሪውን ብቻ ሳይሆን ጋላቢዎቻቸውን ጭምር ነው – ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምትዋጉት አሸባሪውን ብቻ ሳይሆን ጋላቢዎቻቸውን ጭምር ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስቴር የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ በጭፍራ ግምባር ተገኝተው ለሰራዊት አባላት…

በምሥራቅና በምዕራብ የተገኘው ድል በመሐል ሀገር እንደሚደገም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅና በምዕራብ የተገኘው ድል በመሐል ሀገር እንደሚደገም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄንን የተናገሩት በሦስተኛው ቁልፍ ግንባር ተገኝተው ከሠራዊቱ ጋር በመከሩበት ጊዜ ነው። ከሰሞኑ በሚሠሩ ኦፕሬሽኖች…

የተለያዩ ምእራባውያን መገናኛ ብዙሃን ከህወሓት ጋር በመቀናጀት በሀሰት ዜና አለም አቀፉን ማህበረሰብ እያሳሳቱ ነው -መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃን ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በመቀናጀት በሀሰት ዜናዎች ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሳቱ መሆኑን መንግስት ገለፀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ መገናኛ ብዙሃኑ ከሽብር…

አሸባሪው ህወሓት በደብረሲና ከተማ የህክምና ተቋማትን ሙሉ በሙሉ አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደብረሲና ከተማ ያሉ ጤና ጣቢያዎችንና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ ማውደሙ ተገለጸ። ቡድኑ ከተቋማቱ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችና መድሀኒቶችን ዘርፏል፤ መውሰድ ያልቻለውን ደግሞ ለአገልግሎት…

የጤና ሚኒስቴር የላቦራቶሪዎች ግንባታ ማስጀመሪያ የውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዓለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍና ብድር የጤና ሚኒስቴር የላቦራቶሪዎች ግንባታ ማስጀመሪያ የውል ስምምነት ተፈራረመ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደተናገሩት የአገራችንን የጤና ስርዓት ለማሻሻል ከተቀመጡ…

አሸባሪው ህወሓት ህዝብ ጠልነቱን በተግባር አሳይቶናል – የሸዋ ሮቢት ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሓት ህዝብ ጠልነቱን በተግባር አሳይቶናል ሲሉ የሸዋ ሮቢት ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ነዋሪዎቹ ቡድኑ በከተማዋ የህዝብ መገልገያ ተቋማትን እና የግለሰብ ሀብትና ንብረትን…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በአንድ ዓመት 48 ሺህ ቶን አኩሪ አተር አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለግብርና ምርት አቀነባባሪ ኢንዱስትሪዎች ግብዓት እንዲያገኙ ባስቻለው ልዩ የግብይት መስኮት አገልግሎት በአንድ ዓመት 48 ሺህ ቶን አኩሪ አተር በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር አገበያይቷል፡፡ የልዩ መስኮቱ ግብይት…

በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ሰብዓዊ ቀውስ የተጋለጡ ወገኖችን መልሶ ማቋቋም ከሁሉም ይጠበቃል – አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ለከፋ ሰብዓዊ ቀውስ የተጋለጡ ወገኖችን መልሶ ማቋቋም ከሁሉም ዜጋ የሚጠበቅ ኃላፊነት መሆኑን አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ። አሸባሪ ቡድኑ ከሰሞኑ በአፋር ክልል ጭፍራ ግንባር በወገን ጦር ሽንፈት ገጥሞት…