Fana: At a Speed of Life!

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እጅግ የተከበርከው የአማራ ክልል ሕዝብ ሆይ! በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል ሀገርን ማፍረስ ዋነኛ ቀዳሚ ዓላማ…

የጡት ካንሰር ምልክቶችን በጊዜ ለመለየት የሚያስችል ቅድመ ምርመራ ማድረግ ያስፈልጋል- ፕሬዚደንት ሣለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣለወርቅ ዘውዴ የጡት ካንሰር ግንዛቤ ወርን አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት የጡት ካንሰር ምልክቶችን በጊዜ ለመለየት የሚያስችል ቅድመ ምርመራ ሁሉም እንዲደረግ አሳስበዋል። የጡት ካንሰር ሴቶችን በከፍተኛ ደረጃ…

ጠቅላይ ፍርድቤት መልካም አፈጻጸም ላስመዘገቡና አርዓያ ለሆኑ ሠራተኞቹ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መልካም አፈጻጸም ላስመዘገቡና እና አርዓያ ለሆኑ ዳኞች፣ ረዳት ዳኖችና አስተዳደር ሰራተኞች ዕውቅና ሰጠ፡፡ ፍርድ ቤቱ እውቅና የሰጣቸው እና ያመሰገናቸው ዳኞች፣ ረዳት ዳኞችና ሬጂስትራሮች÷…

አማኑኤል ጸጋአብ ህንጻ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከሰዓት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ አማኑኤል ጸጋአብ ህንጻ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ውሏል። የአዲስ አበባ ከተማ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የእሳትና ድንገተኛ…

ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ለመታደግ ስልጠና ላይ ያሉትን ጀግኖች ለማጀገን ስልጠና ማዕከል ድረስ የሄዱት የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ኢትዮጵያን ከገጠማት ችግር ለመታደግና ጠላቶቿን ለመመከት ከሙያቸው ባሻገር ወደ ግንባርም እንዘምታለን ብለዋል፡፡ በየትኛውም አጋጣሚ ከፊት የሚሰለፉት የኪነጥበብ ባለሙያዎች÷ ኢትዮጵያን ለማጥፋት…

የአየሁ የቡና እርሻ ልማት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሄክታር ይገኝ የነበረውን 8 ኩንታል ወደ 25 ያሳድጋል- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየሁ የእርሻ ልማት ያለማው ቡና እንደሀገር በሄክታር የሚገኘውን ምርታማነት የሚያሳድግ ነው ሲሉ የፕላን ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ተናገሩ። ሚንስትሯ ይህን ያሉት÷ በአማራ ክልል በኢትዮ አግሪ ሴፍት አየሁ የቡና እርሻ…

በአፋር ስንዴ ለማልማት በ2 ቢሊየን ብር ባለሀብቶች ሥራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በዱብቲ ቆላማ አካባቢ ስንዴ ለማልማት በ2 ቢሊየን ብር በጀት ባለሀብቶቸ በጋራ ሥራ መጀመራቸውን ገለጹ፡፡ የመሬት ዝግጅት፣ የሰው ሀይል እና የቁሳቁስ አቅርቦት ስራ አጠናቀው ወደ ተግባር ገብተናል…

ደሴን ለመያዝ አሰፍስፎ የመጣውን ወራሪ ሃይል በመመከት አኩሪ ገድል እየተፈፀመ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የጸጥታ ሃይል ደሴን ለመያዝ አሰፍስፎ የመጣውን ወራሪ ኃይል በመመከት አኩሪ ገድል እየፈጸመ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ከሰዓት መግለጫ ሰጥቷል፡፡…

በመዲናዋ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ የእሳት አደጋ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካባቢ አማኑኤል ጸጋ አብ ህንጻ ላይ የእሳት አደጋ ደርሷል። የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠር እና ወደ ሌሎች አካባዎች እንዳይዛመት÷ የእሳትና ድንገተኛ አገልግሎት…

ምክር ቤቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 11ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ወሰነ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በህዝበ ውሳኔ ውጤት መሰረት 11ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ወስነ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 6ኛ የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የስራ ጊዜ 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ÷…