Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ጂቡቲን 7 ለ 0 ረታች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የሴካፋ ውድድር ኢትዮጵያን ከጂቡቲ ባገናኘው መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ድል ቀንቷታል፡፡ በዚሁ መሠረትም ኢትዮጵያ የጂቡቲ አቻዋን 7 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ ጎሎቹንም÷…

የአሜሪካ መንግሥት ኢትዮጵያን ከአጎዋ ለማስወጣት የሚያደርገውን ጥረት እንዲያጤነው ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያን በአጎዋ የምታገኛቸውን ጥቅሞች ለማሳጣት እና ከአባልነት እንድትወጣ ለማድረግ የጀመረውን እንቅስቃሴ በድጋሜ እንዲያጤነው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በይፋዊ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡ ኢትዮጵያ ከብዙ…

በአዲስ አበባ ከተማ ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያየ ክፍለ ከተሞች ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ሹመት ተሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ከውሰር እንድሪስ (ኢዜማ) - የባ/ኪነጥበብና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ…

በክልሉ ከ361 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚ የሥራ እድል ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ361 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የስራ እድል መፈጠሩን የክልሉ የስራ እድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ሃላፊ አቶ አህመድ እንዲሪስ ገልጸዋል፡፡ የስራ እድል ከተፈጠረባቸው መስኮች መካከል…

ሽብርተኛውን የትህነግ ቡድን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የጋራ ጠላታችን ለሆነው ትህነግ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ከንቱ ምኞቱን በሚገባው ቋንቋ አስረድተን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል ሲል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በማህበራዊ የትስሰር…

ከ52 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመትየኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምታዊ ዋጋዉ 52 ሚሊየን 607 ሺህ 221 ብር የሚሆን የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። ባሳለፍነው ሳምንት የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችበጉምሩክ ኮሚሽን በ13 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችና የፍተሻ ኬላዎች ላይ…

አሸባሪው ቡድን ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት አመት የሚሆን ቀለብ ከአማራ ክልል እንሰበስባለን ብሎ አሸባሪው ቡድን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው አገልግሎቱ አሸባሪው ቡድን ላለፉት ተከታታይ ቀናት ከፍተኛ መንጋ…

የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ66ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ከአራት ሺህ በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። ዩኒቨርስቲው በ 2013 ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎችና ፕሮግራሞች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በድህረ ምረቃ፣ በዶክትሬት ዲግሪ እና…

የቆጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ተስፋ ሰጭ ነው-ዶ/ር እዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የቆጋ መስኖ ልማት ፕሮጀክት ተስፋ ሰጭ ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታው ዶክተር እዮብ ተካልኝ ገልጹ። ዶክተር እዮብ ተካልኝ ይህንን የተናገሩት የፌደራልና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ በቆጋ…

የጤና ስርዓቱ ለማህበረሰቡ ምላሽ ሰጪ እንዲሆን ይሰራል- ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ስርዓቱ ለማህበረሰቡ ምላሽ ሰጪ እንዲሆን ይሰራል ሲሉ የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት በጅጅጋ እየተካሄደ ባለው 23ኛው የጤና ዘርፍ አመታዊ ጉባኤ ላይ ነው። ኮቪድን…