Fana: At a Speed of Life!

በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በቦረና አካባቢ በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ እንስሳት የሚውል መኖ ድጋፍ አደረጉ። በአካባቢው በድርቅ ሳቢያ የተጎዱ ዜጎችን ለማገዝ ነው ክፍለ ከተማው ከ4 ሺህ በላይ ቦንዳ የእንስሳት መኖ…

ቻይና 800 ሺህ ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ ያደረገችው የ800 ሺህ ዶዝ ሲኖፋርም የኮቪድ -19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል። ድጋፉ ቻይና ለኢትዮጵያ ለመስጠት ያቀደችው የ2 ሚሊየን ዶዝ ክትባት አካል ነው ተብሏል። የክትባት ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ…

የሰሜን ሸዋ ዞን የፖሊስና የሚኒሻ አባላት ወደ ወሎ ግምባር ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን የፖሊስና የሚኒሻ አባላት አሸባሪው ህወሀትን ለመደምሰስ ወደ ወሎ ግምባር ዘመቱ፡፡ ከዞኑ 27 ወረዳዎች የተውጣጡ የሚኒሻና የፖሊስ አባላት ዛሬ ሽኝት ተድርጎላቸዋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ሰላምና ደህንነት መምሪያ…

ማህበረሰቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያሳየ ያለውን ደጀንነት አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበረሰቡ ለመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት እያሳየ ያለውን ደጀንነት አጠናክሮ እንዲቀጥል የደሴ ከተማ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ።   የከተማዋ ከንቲባ አቶ አበበ ገ/መስቀል በህወሓት የሽብር ቡድን የተከፈተውን ጦርነት ለመቀልበስ መላ…

በአይሰኢታና አርጎባ ህወሓት በንጹሃን ላይ እየፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 በአፋር ክልል በአወሲ ረሱ አይሰኢታ ከተማ ና አርጎባ ልዩ ወረዳ አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ የሚቃወም ሰልፍ ተካሂዷል።   በአርጎባ ልዩ ወረዳ ከተማ ጋቸኔ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራና…

በወሎ የጁንታው መጨረሻ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ቦሩ ሥላሴ አካባቢ ለጥፋት ተሰልፎ የመጣው ጠላት በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ በሚሊሻውና በፋኖው ጥምረት ተጠራርጎ ከመሳህል ወደ ማርዬ እየተመታ እየሸሸ ነው። የአካባቢው ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ከሠራዊቱ ጋር በመሆን…

አዲሱ ዴልታ ‘ፕላስ’ የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመት አቅም አለው-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲሱ  ዴልታ 'ፕላስ'  የተሰኘው የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመትአቅም እንዳለው ጥናት አመላክቷል፡፡ በብሪታኒያ  የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ እራሱን የቀየረው ዴልታ 'ፕላስ' የኮሮረና ቫይረስ ዝርያ ከሌሎቹ በፈጠነ መንገድ ከሰዎች…

ያለንበት ወቅት የዜጎችን ሃላፊነት የሚጠይቅ በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የሚጠበቅበትን ሚና ሊወጣ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 20ኛ ዙር ምልምል የፌዴራል ፓሊስ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት በጦላይ ተካሂዷል፡፡   በስነ ስርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የኢትዮጽያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል…

ለሸገር ዳቦ ከ309 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ እንዲደረግ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ካቢኔ አንደኛ አመት የመጀመሪያ ሰብሰባውን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡   በዚህ መሰረትም :-   1. የአዲስ አበባ የመዋቅራዊ ጥናት ማሻሻያ ላይ በዋናነት…

የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ የተመለሱት በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ ሳያርፉ የተመለሱት በአየር ጥቃቱ ሳቢያ ሳይሆን በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን…