Fana: At a Speed of Life!

የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረዉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረን አንድ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ ቤት ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ እንደተናገሩት÷መስከረም 27 ቀን 2014 ዓ.ም…

የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የፀጥታ የጋራ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን ሸኔና ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ የጋራ የፀጥታ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን የሸኔና የህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን በጋራ እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። የየክልሎቹ ፖሊስ ኮሚሽነሮች እንዳመለከቱት፤ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር በመናበብ በህዝብ ህይወትና…

የዘማች ቤተሰብ ልጆችን ማስተማር የኛ ድርሻ ሊሆን ይገባል-የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ለ2014 የትምህርት ዘመን በዞኑ ከበጎ አድራጊ ባለ ድርሻ አካላት የተገኙትን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎች በየወረዳው ለሚገኙ የዘማች ቤተሰብ ልጆች እንዲከፋፈል ማድረጉን ገልጿል። በዞኑ 2ሺህ 554 ሚልሻዎች…

የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት ወሳኝ ነው- አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ አካላትን ማጠናከርና አቅማቸውን ማጎልበት ለሀገር ሰላምና ደህንነት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለፁ፡፡ አፈ ጉባኤው ይህንን ያሳወቁት በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና…

“በአባቶቻችን ደም እና አጥንት የተገነባች ሀገራችንን ለወራሪ ጠላት አሳልፈን አንሰጥም” – የደሴና አካባቢው ወጣቶች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴና የአካባቢው ወጣቶች ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ ጋር በመሆን አሸባሪውን የትህነግ ኃይል ለመደምሰስ ወደ ግንባር መዝመታቸውን ገልጸዋል። ወጣቶቹ አሸባሪው የትህነግ ኃይል በአማራ ላይ እየፈጸመ ያለው ግፍ…

ቻይና የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ መመሪያ አዘጋጀች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሀገሯን የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ ግቦች በዝርዝር ያመላከተ መመሪያ አወጣች፡፡ በግቦቹ መሠረት እስከ ፈረንጆቹ 2025 ድረስ ÷ የቻይና ጥብቅ ተፈጥሯዊ አካባቢዎች፣ በዋናነት ብሔራዊ ፓርኮች የሀገሪቷን 18 በመቶ ያህል መሬት መሸፈን አለባቸው…

ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው-የአ/አ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡   ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ለተማሪዎች ሰርቪስ…

በቻይና የ5ጂ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የ5ኛው ትውልድ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን መድረሱን የሀገሪቱ ኢንዱስትሪ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የደንበኞች አገልግሎት በተገቢው ሁኔታ የሚያሳልጡ 1 ነጥብ 16 ሚሊየን በላይ የ5 ጂ ኢንተርኔት…

የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ያበረከተችው 50 አምቡላንስ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለኢትዮጵያ ያበረከተችው 50 አምቡላንስ በዛሬው ዕለት አስረክባለች። ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር መሃመድ አልረሺድ ተረክበዋል። በዚህም ዶክተር ሊያ…

የሁርሶ ሰልጣኞች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁርሶ በሰላም ማስከበር የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና እየሰለጠኑ ያሉ ምልምሎች ለሃገራቸው ዘብ ለመቆምና መስዋእትነት ለመክፈል ቁርጠኞች መሆናቸው ተገለፀ። የሁርሶ ኮንቴንጀንት መሰልጠኛ…