ኢትዮጵያ ራሷን ከተረጂነት የምታላቅቅበት ብቸኛ መንገድ የምግብ ሉዓላዊነት ነው-የኢኮኖሚ ባለሙያዎች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተረጂነትና ከተመጽዋችነት ለማላቀቅ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ኢዜአ ያነጋገራቸው የኢኮኖሚ ዘርፍ ተዋናዮች ተናገሩ።
የዘርፉ ተዋናዮች የአገር ውስጥ ምርቶችን የመጠቀም ባህል መዳበር እንዳለበትም መክረዋል።…