Fana: At a Speed of Life!

የባህር ዳር እና የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ ሴት የሠራዊት አባላት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር እና በጎንደር ከተማ የሚኖሩ ነዋሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙ ሴት የሠራዊት አባላት የንጽህና መጠበቂያን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፎች አድርገዋል። በድጋፉ ከተካከቱት መካከል ከ50 ሺህ ብር በላይ…

የደሴ ከተማ ወጣቶች ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር አውለው ለፖሊስ አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ወጣቶች ከ10 በላይ ሬድዮ የያዙ እና መሳሪያ የታጠቁ ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር አውለው ለፖሊስ አስረክበዋል። የደሴ ከተማ ወጣቶች ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ እያደረጉት ባለው ጥረት፥…

ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀትይዞ ወደ ስራ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በመተከል ዞን ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎችን ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመያዝ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ። ፕሮጀክቱ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ተፈናቅለው ችግር ውስጥ ለሚገኙ…

የጋሞ እና ወላይታ ዞን ምክር ቤቶች አስቸኳይ ጉባኤያቸዉን አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው አቶ አክሊሉ ለማ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተመርጠዋል። ምክር ቤቱ ወይዘሮ ካሰች ኤሊያስን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ…

አሜሪካዊው ምሁር የመንግስታቱ ድርጅትና አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የሚፈጽሙትን ሴራ አጋለጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና አሜሪካ በውስጥ ጉዳይዋ ላይ የሚያሳዩትን ጣልቃ ገብነትና አድሎ በመረጃ መመከት እና ማጋለጥ እንደሚገባት አሜሪካዊው የፖለቲካ ተንታኝና ጋዜጠኛ አንድሪው ኮርይብኮ ጠቁመዋል፡፡   ተንታኙ…

119 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጉጂ ዞን የአዶላ ሬዴ ወረዳ በሞተር ብስክሌት ሲጓጓዝ የነበረ 119 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ እጽ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብዱልከሪም ሁሴን እንደገለጹት፤ አደንዛዥ እጹ የተያዘው ምሽት ላይ ወደ ነገሌ…

በመዲናዋ ፣ በእስራኤልና በአሜሪካ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችና ወዳጆች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ፣ በእስራኤልና በአሜሪካ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችና ወዳጆች በሽብርተኛው ትህነግ ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የምግብና አልባሳት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉን ካስረከቡት ተወካዮች መካከል አቶ ደረጀ ሽፈራው…

በየዓመቱ በኤች አይ ቪ ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 67 በመቶዎቹ ወጣቶች ናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በየዓመቱ በኤች አይ ቪ ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 67 በመቶ የሚሆኑት ወጣቶች መሆናቸውን የፌደራል የኤች ኤይ ቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽህፈት ቤት ገለጸ። በኢትዮጵያ በየዓመቱ በኤች አይ ቪ ኤድስ 11…

አሜሪካ ማዕቀቧን የማታነሳ ከሆነ የዉይይት ቅድመ ሁኔታ ሊኖር አይችልም -የኢራኑ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ)አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችዉን ማዕቀብ የማታነሳ ከሆነ ከቴህራን  የዉይይት ቅድመ ሁኔታ ሊኖር እንደማይችል የኢራኑ ፕሬዚደንት ኢብራሂም ራይሲ ተናገሩ፡፡ በ2015 የተደረሰዉን የኑክሌር  ስምምነትን ለማደስ የሚደረገውን  ድርድር አስመልክተዉ ንግግር…

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ፕሮጀክት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ፕሮጀክት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   በደቡብ ክልል በኦሞ ወንዝ ላይ እየተካሄደ የሚገኘውና ከህዳሴ ግድብ ቀጥሎ በትልቅነት 2ኛ የሆነው የኮይሻ ፕሮጀክት…