Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪው ህወሓትን የጥፋትና ኢ-ሰብዓዊ ተግባር በተባበረ ክንድ በአጭር ጊዜ ማስቆም ይገባል-ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓትን የጥፋትና ኢ- ሰብዓዊ ተግባር በተባበረ ክንድ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማስቆም አለብን" ሲል የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ጥሪ አቀረበ፡፡   የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀ መንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ…

መከላከያ ሠራዊት ያካሄዳቸው የአየር ድብደባዎች ኢላማቸውን የመቱ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ያካሄዳቸው የአየር ድብደባዎች ዒላማ ያደረጉት የህወሓት የጦር መሣሪያ ማምረቻ እና የጦር ትጥቅ ጥገና ጣቢያዎች ላይ ብቻ እንደሆነና ኢላማቸውን የመቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛን ቋንቋ በሁለተኛ ዲግሪ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የቻይንኛ ቋንቋን በሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ቻይንኛ በሁለተኛ ዲግሪ ሲሰጥ÷ በምሥራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው ነው ተብሏል፡፡ በአዲስ…

ለሀረሪ ክልል አዲስ የምክር ቤት አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀረሪ ክልል አዲስ የምክር ቤት አባላት በምክር ቤቱ አሰራር፣ በአባላት ስነ-ምግባር እና ደንብ ዙሪያ ስልጠና መስጠት ተጀምሯል።   በስልጠናው ከስነ-ምግባር ደንቡ በተጨማሪ በምክር ቤቱ ተግባር፣ ስልጣንና ሃላፊነት ላይ አባላቱ…

እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት መከላከል ካልተቻለ የሚያደርሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት መከላከል ካልተቻለ የሚያደርሰው ጉዳት ከፍተኛ ነው ሲሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንተነህ ተስፋዬ አሳስቡ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ…

ለወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ስለወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ የሚመክር ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ…

የአፋር ወጣቶች ሽብርተኛው ህወሓት የሚያሰራጨውን የሀሰት ፕሮፖጋንዳና ጥቃትት ለመመከት ዝግጁ ነን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት በአፋር ክልል ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ጥፋት በመመከት ላይ እና በሌሎች የክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በሰመራ ከተማ ተካሄደ። ውይይቱ የሽብር ቡድኑ ህወሓት አሁን ላይ በአፋር ክልል ሕዝብ ላይ…

የመከላከያ ሚኒስቴር ተቋማት ስኬታማ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ስራና ሰራተኛን አገናኝተው እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ከመስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ፡፡ ውይይቱም÷ ከመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ፣ ከፋይናንስ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ፣ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን…

የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት ተበተነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት መበተኑ የተወሰኑ አገራት የራሳቸውን ጥቅም አስልተው ለሚያደርጉት ጫና ሌሎች አገራት ተባባሪ አለመሆናቸውን ያሳዬ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለፁ። የአውሮፓ…

በመዲናዋ የቀይ ሽንኩርት ምርቶች በቀጥታ ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለህብረተሰቡ ምቹ ናቸው ተብለው በተመረጡ 19 ስፍራዎች ወደ ከተማዋ የገቡ የቀይ ሽንኩርት ምርቶች በቀጥታ ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…