የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን በሀገር ላይ የተከፈተን የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ለመቀልበስ መስራት አለባቸው – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን የምዕራቡ ዓለም በሀገር ላይ የከፈቱትን የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ለመቀልበስ በትጋት መስራት አለባቸው ሲሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለፁ።
የምዕራቡ ዓለም የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ እያካሄዱት ላለው…