የሀገር ውስጥ ዜና ዘመናዊ መኖሪያ ቤታቸውን ለ42 ተፈናቃዮች መጠለያነት ያዋሉት ግለሰብ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ነዋሪው አቶ ኤፍሬም ጌታቸው ለራሳቸው መኖሪያ ያስገነቡትን ዘመናዊ መኖሪያ ቤታቸውን ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ተፈናቃዮች "ቤት ለእምቦሳ" ብለው እንዲያርፉበት አድርገዋል። የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ-ካናዳ ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ካናዳ ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ በጦርነት ምክንያት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 50 ሺህ የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ባለፈው ሁለት ሳምንት ውስጥ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ከ175 ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ማሰባሰቡንም…
የዜና ቪዲዮዎች ቆይታ ከምዕራፍ 9 የፋና ላምሮት ተወዳዳሪዎች ጋር Amare Asrat Nov 20, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=fUPRZFj35V0
የሀገር ውስጥ ዜና አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ አለምአቀፍ የተራድኦ ድርጅት ከሰሜን እና ደቡብ ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሀን ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ የምግብ ግብአት አልባሳት እና የንፅህና መጠበቂያ ሲሆን፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የልደታ ክፍለ ከተማ በአምስት ቀናት ብቻ ለመከላከያ ሰራዊቱ 30 ሚሊየን ብር ሃብት በማሰባሰብ ድጋፍ አድረገዋል ነዉ የተባለዉ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች-ከንቲባ አዳነች አቤቤ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ለኢትዮጵያ አፍራሾች እንደ እግር እሳት ሆናለች ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ አዲስ አበባ ለጠላቶቿ የማትቀመስ የህልም እንጀራ ፤ ለወዳጆቿ ዞሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በእሁድ ገበያ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ተፈጸመ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ሣምንታት የእሑድ ገበያ የአምራች ሸማች የቀጥታ ግብይት ሰንሰለት በሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በኩል ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ግብይት መፈፀሙን የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ገለጸ። በመዲናዋ እየጨመረ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 229 ተማሪዎችን አስመረቀ Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ 229 ተማሪዎችን በሚድዋይፈሪ ነርሲንግ ፣ፐብሊክ ሄልዝ እና ሜዲካል ላቦራቶሪ ያሰለጠናቸውን የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በዛሬው እለት አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ ስድስት የትምህርት ክፍሎች እና በሁለተኛ ዲግሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ህዝብ ለወራሪ ኃይል ምህረት የለውም – አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር Meseret Demissu Nov 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱና በማንነቱ ለመጣ ወራሪ ኃይል ምህረት እንደሌለው በብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ማዕከል ዘርፍ ኃላፊ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር ተናገሩ። አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአፋርና በአማራ ክልሎች የፈጸመው ወረራም…