ከታላቁ ነብዩ መሐመድ ተምረን የአገራችንን ሰላምና አንድነት መጠበቅ አለብን – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነቢዩ መሐመድ የአንድነትና የሰላም ታላቅ መሪ በመሆናቸው ከእሳቸው ተምረን የአገራችንን ሰላምና አንድነት መጠበቅና ማጠናከር አለብን ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ ተናገሩ ።…