Fana: At a Speed of Life!

በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ከጥዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል፡፡ መራጩ ህብረተሰብም በተዘጋጁ የምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ይወክለኛል ለሚለው ድምጹን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ኢዜአ ምልከታ ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎችም…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ድምፃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በደገሀቡር ከተማ ምርጫ ጣቢያ 4 በመገኘትድምፃቸውን ሰጡ። አቶ ሙስጠፌ ይህ ምርጫ አሸናፊው አካል የህዝቡን አደራ የሚሸከምበት ጊዜ ነው ብለዋል…

በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ከጥዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል፡፡ መራጩ ህብረተሰብም በተዘጋጁ የምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ይወክለኛል ለሚለው ድምጹን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በተመለከትንበት የምርጫ ጣቢያዎችም…

በቤንች ሸኮ ዞን የሚካሄደው ህዝበ ውሳኔና ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ህዝበ ውሳኔና ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት በቤንች ሸኮ ዞን ተጀምሯል። በቤንች ሸኮ ዞን በሶስት የምርጫ ክልሎች በሚገኙ 309 ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምፅ የሚሰጥ ሲሆን÷ 127 ሺህ 126 የዞኑ ነዋሪዎች ድምፅ…

የሩስያና የቱርክ ፕሬዚደንቶች ጠቃሚና ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቱርኩ አቻቸው ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን በሩሲያ ተገናኝተው በሶሪያ ወቅታዊ ሁኔታና በወታደራዊ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ተናግረዋል። ሁለቱ መሪዎች ባካሄዱት ውይይት፥ በሰሜን…

አሸባሪው ትህነግ ያደረሰውን ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጥፋት መልሶ ለማቋቋም ሰፊ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት በአማራ ክልል በወረራ በገባባቸው አካባቢዎች ያደረሰውን ጥፋት እና ከቤት ንብረታቸው ያፈናቀላቸውን ዜጎች መልሶ ለማቋቋም ከፍተኛ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ የክልሉ ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ ዓለም አቀፉ…

ምርጫ በሚደረግባቸው አካባቢዎች ስራ ዝግ እንደሚሆን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አጠቃላይ ምርጫ ባልተካሄደባቸው እና ህዝበ ውሳኔ በሚደረግባቸው አካባቢዎች በነገው ዕለት ስራ ዝግ ሆኖ እንደሚውል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ሐሙስ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሐረሪ፣ በሶማሌ እና…

የኢሬቻ በዓልን ስናከብር ራሳችንን ከኮቪድ-19 በመጠበቅ መሆን እንደሚገባው አባገዳዎች አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓልን ስናከበር ራሳችንን ከኮቪድ-19 በመጠበቅ እና ፕሮቶኮሉን በጠበቀ መልኩ መሆን እንዳለበት አባገዳዎች አሳስበዋል፡፡ አባጋዳዎቹ ይህን ያሉት ዛሬ ከሃደ ሲቄዎች እና ፎሌዎች ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡…

ሽብርተኛውን የትህነግ ቡድን እየተፋለሙ ያሉ የጀግኖችን ገድል ለመድገም ተዘጋጅተናል – የኮማንዶ ሠልጣኞች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብላቴ ልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የ37ኛ ዙር መሰረታዊ ኮማንዶ ሠልጣኞችን አቀባበልና የስልጠና መክፈቻ መርኃግብር አካሂዷል፡፡ የማሰልጠኛ ማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ዋለልኝ ታደሰ “በትልቅ ሞራልና ወኔ ሀገር…

በሀረሪ ክልል ነገ ለሚካሄደው ምርጫ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ነገ ለሚካሄደው ስድስተኛው ምርጫ በየምርጫ ጣቢያዎቹ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የየምርጫ ጣቢያዎቹ አስተባባሪዎች ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ነገ ለሚደረገው የድምፅ…