Fana: At a Speed of Life!

ከብልፅግና ፓርቲ ውጭ የሆኑ ሁለት የካቢኔ አባላት ተሾሙ

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብልጽግ ውጭ የሆኑና የተፊካካሪ ፓርቲዎች አመራር አባላት የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ እና አቶ የሱፍ ኢብራሂም የአዲስ አበባ አስተዳደር የካቢኔ አባላት ሆነው ተሾሙ፡፡ በዚህም መሰረት የኢዜማ አመራር የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ የኢንቨስትመንት…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቧቸውን የካቢኔ አባላት ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤው ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቧቸውን የካቢኔ አባላት አፅድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው በምክር ቤቱ የተመረጡት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለካቢኔ…

በክልሉ ከምርጫ ጋር ተያይዞ የሚቀርቡ ክርክሮችን ለማስተናገድ ዝግጅት ተደርጓል-የሀረሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ከምርጫ ጋር ተያይዞ የሚቀርቡ ክርክሮችን ለማስተናገድ አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን የሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ማሒር አብዱሰመድ ፥በእረፍት ምክንያት በከፊል ዝግ ሆነው…

ምክር ቤቱ በአዲስ መልክ የተቋቋመውን የከተማ አስተዳደሩን የአሰራር ማሻሻያ መዋቅር አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት በአዲስ መልክ የተቋቋመውን የከተማ አስተዳደሩን የአስፈጻሚ አካላት የአሰራር ማሻሻያ መዋቅር አፀደቀ። የአሰራር ማሻሻያ መዋቅሩ በ126 ድጋፍ፣ በአንድ ተቋሞ እንዲሁም በአንድ ድምፀ ተአቅቦ ነው…

የሲዳማ ክልል ሰዉ ሃበት ልማት ቢሮ በ2013 ዓ.ም የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው መዋቅሮች እዉቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣መሰከረም18፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የሲዳማ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የተሻለ አፈፃፀም ላላቸው መዋቅሮች እና ግንባር ቀደም ፈፃሚዎች ዕውቅና የመስጠት ስነ-ስርዓት ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ንዕና ንዋቡፎ ባንኩ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ቀንድ ስለሚያደርገው እንቅስቃሴ ማብራርያ ሰጥተዋል። በውይይታቸውም ወቅት በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ቀንድ…

የምርጫውን ሰላማዊነት ለማረጋገጥ በቂ ዝግጅት በማድረግ ወደ ተጨባጭ ስራ ተገብቷል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ የሚካሄደው ምርጫ ሰላማዊ ፣ ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በክልሉ ከሚገኙ የተለያዩ የፀጥታ አካላት ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ላይ…

ምክር ቤቱ የከተማ አስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት መልሶ ለማደራጀት በተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ ላይተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት በአሁን ሰአት የከተማ አስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት መልሶ ለማደራጀት በተዘጋጀው 101 አንቀፆች ባሉት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይተዋል፡፡ በረቂቅ አዋጁ መሰረት ካለፈው ምክር ቤት 61 የነበሩት አጠቃላይ…

በግጭት ውስጥ መኖርን ህልውናው ያደረገው አሸባሪው ህወሃት የጦርነት ነጋሪት መጎሰሙን እንደቀጠለ ነው- ምንጮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ውስጥ መኖርን ህልውናው ያደረገው አሸባሪው ህወሃት የጦርነት ነጋሪት መጎሰሙን መቀጠሉን የሚያሳይ ቪዲዮ ከሰሞኑ ወጥቷል። የአሸባሪው ቡድን ታጣቂ አመራር እንደሆኑ የሚነገርላቸው ግለሰቦች በሰጡት መግለጫ፥ቡድኑ አሁንም ኢትዮጵያ በጦርነት…

የጽኑ ሕክምና ክፍል ሞልቶ ታካሚዎች ለከፍተኛ ችግር እየተጋለጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባና በአንዳንድ የክልል ከተሞች የታካሚዎች ብዛት በመጨመሩ የጽኑ ሕክምና ክፍል ሞልቶ ታካሚዎች ለከፍተኛ ችግር እየተጋለጡ መሆናቸውን ኢንስቲትዩቱ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጽጌረዳ ክፍሌ…