Fana: At a Speed of Life!

አቶ ወርቁ አይተነው ከጎንደር ከተማ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ከጎንደር ከተማ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የህብረተሰብ ተወካዮቹ ባለሀብቱ በወቅታዊ የህልውና ዘመቻ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተ ምስጋና አቅርበዋል። ጎንደር ከተማ ያለውን ምቹ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር “የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ዘመቻን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች "የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት" ዘመቻን ተቀላቅለዋል፡፡ የአሜሪካ መንግስት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ፣…

የአፍሪካ አገራት ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ የፖሊሲ አማራጭ መከተል እንደሚገባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣መስከረም 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት ከውጭ የሚጫንባቸውን የፖሊሲ አማራጭ ሳይሆን ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ አማራጭ ሊከተሉ እንደሚገባ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ባዘጋጀው 4ኛው የቻይና አፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሴሚናር ላይ ተጠቆመ፡፡ ዛሬ በበይነ መረብ…

ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የኢትየዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሩዋንዳን 4 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊፋን ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም ዋንጫ ውድድር የኢትየዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ርዋንዳን 4 ለ 0 አሸነፈ፡፡ ጎሎቹን ያስቆጠሩት ረድኤት አስረሳኸኝ፣ አረጋሽ ካልሳ እና ቱሪስት ለማ ናቸው፡፡ የፊፋ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በእንግሊዝ መንግስት ልዩ መልእክተኛ ከሚመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በእንግሊዝ መንግስት ልዩ መልእክተኛ ኒክ ዳየር የሚመራ የልዑካን ቡድን ጋር በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል። የፌደራል መንግስት ሀገራዊ ግዴታዎች በሚጥሉበት ህግጋትና የአለም አቀፍ መስፈርት…

30 ኩንታል በርበሬና ሽሮ ከባዕድ ነገሮች ቀላቅለው ለሽያጭ ያቀረቡ ግለሰቦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን አረካ ከተማ ባዕድ ነገር በመቀላቀል እህል ሲፈጩ የተገኙ ወፍጮ ቤቶችን በማሸግ ባዕድ ነገር የተቀላቀለበት ሽሮና በርበሬ በፖሊስ ኤግዚቢትነት እንዲያዝ ተደርጓል። በዚህ ሳምንት ብቻ 17 ኩንታል በርበሬ እና…

የመስቀልና የደመራ በዓል በሠላም እንዲከበር ዝግጅቴን ጨርሻለሁ – የደሴ ከተማ የሕዝብ ሠላምና አስተዳደር ጸጥታ መምሪያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የሕዝብ ሠላምና አስተዳደር ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ ኢንስፔክተር ሀሰን መሀመድ የመስቀል በዓል በሠላም እንዲከበር ሠላም በማስፈን ረገድ ዝግጅት ተደርጎል ብለዋል። ከሃይማኖት አባቶች፣ ከጸጥታ አካላትና ከአገልግሎት ሰጪዎች ጋር ውይይት…

አዲስ የሚመሰረተው መንግስት የህዝብን ፍላጎት ለማሟላት ቅድሚያ ሰጥቶ ይሰራል የሚል እምነት አለኝ-ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የሚመሰረተው መንግስት ካለፈው በመማር የህዝብን ፍላጎት ለማሟላት ቅድሚያ ሰጥቶ ይሰራል የሚል እምነት አለኝ ሲሉ የትግራይ  ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ ተናገሩ። ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጻና ፍትሃዊ እንዲሁም…

ከ97 በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ያላገኙ የገጠር ከተሞች ተጠቃሚ ሆነዋል – የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ97 በላይ የገጠር ከተሞችን በባለፈው በጀት ዓመት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጉን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ። የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አቶ ማህተቤ አለሙ እንደገለጹት÷ ከ3 ሺህ 800 ኪሎ ሜትር በላይ…

የብሔራዊ መታወቂያ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሔራዊ መታወቂያ ለሰላም፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት፣ ለሀገር ደህንነት መልከ ብዙና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የብሄራዊ መታወቂያ ትግበራ ዝግጅት የደረሰበት ደረጃ ከባለድርሻ አካላት ጋር…