Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ ያስጀመረዉን ቤቶች እድሳት በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ያስጀመረዉን ቤቶች እድሳት በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች አስረክቧል፡፡ ሙሉ ወጪውን በመሸፈን እድሳቱን ያከናወነው የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት መሆኑ ተገልጿል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚኒስቴሩ ሰራተኞች ጋር ባደረጉት ውይይት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ከባለፉት ሶስት ዓመታት ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገውን የለውጥ ሂደት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሰሚ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዩክሬኑ ሰሚ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት በተካሄደው ሰምምነት መሰረት ሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመሳሰሉባቸው…

ብልጽግና ፓርቲ “ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ሃገራዊ ዘመቻን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲው "ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ሃገራዊ ዘመቻን መቀላቀሉን በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የፋይናንስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘነበ ኩማ ገለጹ፡፡ በአሁኑ ሰዓት በሃገራችን ላይ ያለአግባብ በአሜሪካ መንግስት…

አዲሱ ምክር ቤት የዜጎች ፍላጎት የሚንፀባረቅበት እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ በሚመሰረተው ምክር ቤት የሚወጡ ሕጎች፣ ደንቦች እና ውሳኔዎች የህዝቦችን እኩልነት የሚያረጋግጡና የሕዝቦች ፍላጎት የሚንፀባረቅበት ምክር ቤት እንደሚሆን አዲስ ተመርጠው የመጡ የምክር ቤት አባላት ገለፁ። ለአዲስ የምክር ቤት…

የደነባ ዋሻ መስራችና ባለቤት አቶ ገመዳ ዋይሶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ገመዳ ዋይሶ፣ ሰንበቴና አሚና የሰው ሰራሽ ዋሻና የመዝናኛ ሥፍራ በተለምዶ ደነባ ዋሻ መስራችና ባለቤት አቶ ገመዳ ዋይሶ በ65 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አቶ ገመዳ ዋይሶ ከ 1971 እስከ 1992 ዓ.ም ለ21 ዓመታት ዋሻውን በመቆፈር…

ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተመሰረተበትን 100ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የተመሰረተበትን 100ኛ ዓመት በዓሉን አከበረ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሽታውን ዋለ ÷ድርጅቱ መስከረም 14 ቀን 1914 ዓ.ም በ15 የሰው ኃይልና በእጅ በሚሰራ አነስተኛ ማሽን የህትመት ስራ መጀመሩን…

በ’ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ንቅናቄ የተዘጋጁ የፖስታ መልዕክቶች የመጀመሪያው ዙር ተላከ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ’ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ንቅናቄ የተዘጋጁ የፖስታ መልዕክቶች የመጀመሪያው ዙር ተላከ። ፖስታው  በዲኤችኤል በኩል  መላኩን ኢዜአ ዘግቧል። የንቅናቄው የአዲስ አበባ ከተማ አስተባባሪ አቶ አዕምሮ አዱኛ እንደገለጹት፥…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ለደቡብ ሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ አዲስ ለተመረጡት የደቡብ ሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ምንጭ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

የአስገንጣዩ ቡድን መሪ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ካታሎን ከእስፔን እንድትገነጠል ጫና ሲያደርግ የነበረዉ ቡድን መሪ ካርለስ ፔጅሞንት በጣሊያን በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የካታሎኒያ ግዛት ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረዉ ሚስተር ፔጅሞንት በ2017 ካታሎኒያ ከእስፔን እንድትገነጠል የሚፈልገዉን…