Fana: At a Speed of Life!

ከመስቀል በዓል ጋር በተያያዘ የዋጋ ንረት እንዳይኖር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራል ደረጃ የተዋቀረው ግብረ ሃይል በመጪው ሰኞ የሚከበረውን የመስቀል በዓል አስመልክቶ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ግብረ-ሃይሉ በክርስትና የሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት…

ከኤሌክትሮኒክስ ንግድ ጋር ተያይዞ የዲጂታላይዜሽን ስራዎች እንዲያፋጠኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሮኒክስ የተሰጠ ማንኛውም መረጃ በወረቀት ከተሰጠ መረጃ ጋር እኩል ህጋዊ እንደሆነ ተገለጸ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር አብዮት ባዩ÷ ዜጎች የዲጂታል አገልግሎት ላይ…

የመስቀል እና የኢሬቻ በዓላትን ለማክበር ወደ መዲናዋ የሚመጡ እንግዶች በሆቴሎች ጥሩ አቀባበልና መስተንግዶ ይጠብቃቸዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል እና የኢሬቻ በዓላትን ለማክበር ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ እንግዶች በሆቴሎች ጥሩ አቀባበልና መስተንግዶ እንደሚደረግላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ሆቴል ባለንብረቶች ማሕበር አስታወቀ። ለኢሬቻ በዓል ከውጭና ከአገር ውስጥ ጥሪ…

የክልል መስተዳድሮች አዲስ መንግስት የሚመሰርቱበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የክልል መስተዳድሮች አዲስ መንግሥት የሚመሰርቱበትን ቀን ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚሁ መሠረት የአማራ ክልል፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል፣ የሲዳማ ክልል እና የጋምቤላ ክልል በቀጣይ ሳምንት አዲስ መንግስት…

ጠላትን በዱላ በመምታት ጀብዱ የፈጸሙ አባትና ልጅ

ጠላትን በዱላ በመምታት ጀብዱ የፈጸሙ አባትና ልጅ አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደር ፈንታዬ አበረ ተወልደው ያደጉት በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ ቀበሌ 32 ነው። አርሶ አደሩ ሊያዋርዳቸዉ ወደ ሰፈራቸዉ የመጣዉን አሸባሪ እና ዘራፊ የህዋሓት…

አምባሳደር ተፈሪ መለስ ከእንግሊዝ ፓርላማ የኢትዮጵያ ጉዳይ ቡድን ሊ/መንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈሪ መለስ የእንግሊዝ ፓርላማ አባልና በፓርላማው የኢትዮጵያ ጉዳይ ሊቀመንበር ከሆኑት ላውረንስ ሮበርትሰን ጋር የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይታቸውም አምባሳደር ተፈሪ የትግራይ…

የአዋሽ መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል በሄክታር 35 ኩንታል ምርት የሚሰጥ ምርጥ ዘሮችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ መልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል በሄክታር 35 ኩንታል ምርት የሚሰጡ የቆላ ጥራጥሬ ሰብሎችን ምርጥ ዘር በምርምር አውጥቶ ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ማድረጉን ገለፀ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በድሩ በሽር እንደገለፁት፤ ከፍተኛ ምርት…

በጋምቤላ ክልል የሀገር ህልውናን ለማስከበር ግንባር ለዘመቱ የልዩ ሀይል ቤተሰብ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሀገር ህልውናን ለማስከበር ግንባር ለዘመቱ የልዩ ሀይል ቤተሰብ 10 ሺህ የሚጠጋ ደብተር እና የመማሪያ ቁሳቁስ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት ÷ድጋፉ የሀገር ህልውናን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት 284 የእርድ እንስሳትና 40 ኩንታል ስንቅ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት 284 የእርድ እንስሳት እና 40 ኩንታል ስንቅ ድጋፍ አደረገ። ከክልሉ ከተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ህብረተሰቡ ያዋጣውን ድጋፍ የአገር ሽማግሌዎችና የማህበረሰብ ተወካዮች ለአገር መከላከያ ሰራዊት…

አቶ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሠራዊት እና በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሐብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በማይጠብሪ ግንባር የሽብር ቡድኑን ህወሓት እየተፋለመ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት፣ የክልል ልዩ ሃይሎች፣ ሚሊሻ እና ፋኖ የድጋፍ እንዲሁም ለሰሜን ጎንደር ዞን ተፈናቃዮችየ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል። ባለሐብቱ…