Fana: At a Speed of Life!

የአለም የቱሪዝም ቀን ሀዋሳ ከተማ በመከበር ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 34ተኛው የአለም የቱሪዝም ቀን በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ በመከበር ላይ ይገኛል። ዝግጅቱ ለሁለት ቀናቶች የሚቆይ ሲሆን፥ ከኤግዚቢሽን ዝግጅት በተጨማሪ በክልሉ የሚገኙ የቱሪስት…

በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ ነው- ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ…

ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 12 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች ለሰዎች ድርጅት 12 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ከ14 አይነት በላይ ድጋፎች ማድረጉን የድርጅቱ ሀገር አቀፍ ተጠሪ ይልማ ታየ ገለጹ፡፡ ድጋፎቹ በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የተበረከቱ ሲሆን÷ አልባሳት የምግብ እህል ና የንጽህና…

የኮንሶ ዞን የሚሊሻ ሠራዊት አባላትን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ የሚሊሻ አባላትን አስመረቀ፡፡ የኮንሶ ዞን ከዚህ ቀደምም የሀገርቱን ጸጥታ ለማስከበር በሚደረገው ተልዕኮ ሀብት በማሰባሰብና እስከ ግንባር ድረስ በመሄድ ከመከላከያ…

በህክምና እጥረት ህይወቱን የሚያጣ ተዋጊ ቁስለኛ እንዳይኖር እየሰራን ነው-ኮ/ል ኤፍሬም አመንቴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ግንባር ወታደራዊ የህክምና ቡድን በህልውና ዘመቻው ላይ ተሰልፎ ለሰራዊቱ ውጤታማ አገልግሎት በመሰጠት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ። በህክምና እጥረት ህይወቱን የሚያጣ ተዋጊ ቁስለኛ እንዳይኖር ሙሉ አቅማችንን ተጠቅመን እየሰራን…

ከአሶሳ ዞን ማኦና ኮሞልዩ ወረዳ ለ2ኛ ዙር የመከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከአሶሳ ዞን ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ተውጣጥተው ለ2ኛ ዙር የመከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው፡፡ ሃገር የማዳን ዘመቻዉን በመቀላቀል ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት…

የወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰብልና የእንስሳት መኖ የማስፋፋት ሥራ በአፋር ክልል እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰብልና የእንስሳት መኖ የማስፋፋት ሥራ በአፋር ክልል ጭፍራ ወረዳ ላይ እየሰራ ነው። በዚህም የጐርፍ ውሃን በማቀብ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለአካባቢው አዲስ የሆነውን እንቁ ዳጉሳን ጨምሮ በማሽላ፣ ጤፍ፣…

በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንና በአካባቢው የፅዳት ዘመቻ መካሄዱ ተገለፀ፡፡ በተካሄደው የፅዳት ንቅናቄ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ፣የፅዳት አምባሳደሮች ፣ ታዋቂ…

የሚሊሻው ተሳትፎ የላቀ ቦታ የሚሰጠው ነው- ሌተናል ኮለኔል ለቺሳ መገርሣ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ አገር ጠላቶቻችን ጋር በመሆን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚውተረተረውን አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በሚደረገው ትግል የሚሊሻው ተሳትፎ የላቀ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን የወሎ ግንባር ኢንዶክተሬሽን ዳይሬክተር ተወካይ ሌተናል ኮለኔል…

በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ በጎ ፈቃደኞች የምስጋና መረሃ ግብር ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህልውና ዘመቻውን ጥሪ ተቀብለው በጋይንት እና ጋሸና ግንባር ለሰራዊቱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን ሲሰሩ ለቆዩ በጎፈቃደኛ ወጣቶች የደቡብ ጎንደር ዞን በደብረታቦር ከተማ የምስጋና እና የማበረታቻ መረሃ ግብር ተካሄደ፡፡ በጎ…