Fana: At a Speed of Life!

ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፍትሃዊና ሚዛናዊ የሆነ ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በትክክል በመገዘብ ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፍትሃዊ እና ሚዛናዊ የሆነ ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ። አቶ ደመቀ ከአየርላንድ የውጭ…

በብርሸለቆ ለሠራዊት አባላት የማዕረግ ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለሠራዊት አባላት የማዕረግ ሹመት ተሰጠ፡፡ የማዕረግ እድገት የተሰጠው የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑና በመልካም የስራ ውጤት የላቀ አፈፃፀም ያመጡ የባለ ሌላ ማዕረግተኞች፣ ለመስመራዊ መኮንኖች እና…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ ጋር ተወያዩ። ሃላፊዎቹ በሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ በኒውዮርክ ተገኝተው መክረዋል። በምክክሩም በሁሉም…

የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሀገራዊና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በልዩ ልዩ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቻው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ውይይት ከተደረገባቸው ጉዳዮች መካከል የኢትዮጵያ…

ከ80 በላይ የመንገድ መብራት የብረት ምሰሶዎች አገልግሎት ባለመስጠታቸው ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 በላይ የመንገድ መብራት የብረት ምሰሶ ተተክሎ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ የቡራዩ ከተማ ነዋሪዎች ቅሬታ አቀረቡ። በቡራዮ ከተማ ከታ ቀበሌ ከዓመታት በላይ ያለ አገልግሎት የቆመ የመንገድ መብራት ለብልሽት እና ለስርቆት እየተዳረገ መሆኑን…

የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ማበልፀጊያ ማእከል ስራ ጀመረ

አዲ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩኒቨርሲቲው ሊከፈቱ ከታቀዱ ሶስት የጥናት ውጤቶች ማበልፀጊያ ማእከላት አንዱ የሆነው የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማበልፀጊያ ማዕከል ሥራ መጀመሩን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል፡፡ ዛሬ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋካሊቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ስራ የጀመረው…

የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለህልውና ዘመቻው 45 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሕልውና ዘመቻው 45 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቢያዝን እንኳሆነ÷ ድጋፉ ከሠራተኛው የወር ደመወዝ፣ በድርጅቱ ውስጥ ካሉ ሲቪክ አደረጃጀቶች፣ ከሠራተኛው መረዳጃ ማኅበር…

የቡድን 20 ሃገራት የብድር ማመጣጠኛ የውሳኔ ሃሳብ ወቅታዊና ጠቃሚ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር በቡድን 20 አባል ሃገራት አበዳሪዎች ኮሚቴ የተቀመጠዉ የብድር ማመጣጠኛ የውሳኔ ሃሳብ ወቅታዊና ጠቃሚ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷ የአበዳሪ ኮሚቴዉ ቡድን ዛሬ ይፋ ያደረገዉ የብድር…

ኢትዮጵያ የያዘችውን እውነት ለዓለም ማስረዳት የሁላችንም ኃላፊነት ነው – ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12/2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን አንድነት ለማስጠበቅ ይበልጥ አንድነታችን የሚጠናከርበት ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡ የሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች “ የነጭ ፖስታ ጎርፍ…

የጁንታውን ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ተዘጋጅተናል – የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች ህዝብን ሊበላና ሀገርን ሊያፈርስ የመጣውን የጁንታ ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ወደ መከላከያ መቀላቀላቸውን ተናገሩ። በርካታ ቁጥር ያላቸው የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች መከላከያ ሰራዊቱን ለመቀላቀላል ሽኝት…