ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና አልፋ ሃያልነቷን ለዓለም እንደምታሳይ አልጠራጠርም-አቶ ጋዲ ይባርከን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ፈተና አልፋ ነገዋ የተሻለ እንዲሆን ማድረግ የሁላችንም ግዴታ ነው ሲሉ ትውልደ ኢትዮጵያዊው የእስራኤል ፓርላማ አባል አቶ ጋዲ ይባርከን ተናገሩ።
የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስትሩ ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶና ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር…