Fana: At a Speed of Life!

የቱርክ ቀዳማዊት እመቤት  በአፍሪካ ላይ ያተኮረ መጽሐፋቸውን  አስመረቁ

አዲስ አበባ፤ መስከረም 11፤ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ቀዳማዊት እመቤት ኤሚኒ ኤርዶጋን ወደ አፍሪካ በመጡበት ወቅት የያዟቸዉን ማስታወሻዎች ያካተተ መጽሐፋቸዉን  ለህዝብ አስተዋውቀዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤቷ  “የአፍሪካ ጉዞዬ ማሰታዎሻዎች”  በሚል ርዕስ ያዘጋጁት መጽሐፋቸው በተመረቀበት ወቅት…

የሰሜን ወሎ ዞን ነዋሪዎች የዕለት እርዳታው የቤተሰቦቻችንን ሕይወት ታድጓል አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ወሎ ዞን ነዎሪዎች የዕለት እርዳታ በማግኘታቸው የቤተሰቦቻቸውን ሕይወት መታደግ እንደቻሉ ገለጹ። ነዎሪዎቹ እንደገለጹት÷ ጁንታው የዕለት ምግብ እንኳ እንዳይኖር አድርጎ ጥፋት ቢያደርስም በአካባቢው እርዳታ በመምጣቱ አሁን ላይ የዕለት…

ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ስኬታማ የደህንነት ሥራዎች ማከናወኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በ2013 ዓ.ም በሀገር አንድነትና ህልውና ላይ የተደቀኑ ብሄራዊ የደህንነት ስጋቶችን አስቀድሞ በማምከን በኩል ስኬታማ ሥራዎች ማከናወኑን ገልጿል። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በ2013 የሥራ ዘመን…

አቶ ደመቀ መኮንን ኒውዮርክ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ኒውዮርክ ገቡ። አቶ ደመቀ የተመድ 76ተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ኒውዮርክ፣ አሜሪካ መግባታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…

የቁሳቁስ ስርጭት ስራ ተጠናቋል-ቦርዱ

አዲስ አበባ፣መስከረም 11፣2024 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለድምፅ መስጫና ለኦፕሬሽን ሥራዎች የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን ከማዕከል ወደ ምርጫ ክልሎች አሰራጭቶ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ቦርዱ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በሐረሪ ፣ ሶማሌ እና ደቡብ ክልል ለሚያካሂደው ምርጫና…

የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተሸኙ ወንድማማቾች

አዲስ አበባ፣መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድንና ጀሌዎቹን ለመደምሰስ ከደቡብ ጎንደር ዞን ወጣቶች ጋር ሠራዊቱን ከሚቀላቀሉት መካከል የአንድ ቤተሰብ ወንድማማቾች ተገኝተዋል። ከላይ ጋይንት ወረዳ ነፋስ መውጫ ከተማ መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል የተሸኘው ተመሥገን…

በማይጠብሪ በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የእርዳታ ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የእርዳታ ድርጅቶች እና ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ የዞኑ ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት ጥሪ አቀረበ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ በለጠ ጥላዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ በሰሜን…

መገናኛ ብዙሃን ግንባር በመገኘት የሚሰሯቸው ዘገባዎች የሽብር ቡድኑን እውነተኛ መልክ እያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በጦር ግንባር በመገኘት የሚሰሯቸው ዘገባዎች እውነታን በማውጣትና የህወሓት የሽብር ቡድኑንን እውነተኛ መልክ በማሳየት ላይ እንደሚገኙ በዘገባ የተሳተፉ ባለሙያዎችና የጦር መኮንኖች ተናገሩ፡፡ የፋና ብሮድካስቲንግ…

የአፍሪካ ሕብረት የጥላቻ ንግግርን ለመከላከል ያለመ ዘመቻ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት “ለጥላቻ ንግግር ቦታ የለም” በሚል መሪ ቃል የጥላቻ ንግግርን ለመካላከል ያለመ ዘመቻ ይፋ አድርጓል። የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ከምሥራቅ አፍሪካ የተመድ ሰብአዊ ድርጅት ጋር በመሆን የአለም የሰላም ቀንን…

ለመከላከያ ዋር ኮሌጅ ውጤታማ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸውና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ፡፡ የኮሌጅ ዋና አዛዥ ሜ/ጄ ሃብታሙ ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ ኢትዮጵያ…