Fana: At a Speed of Life!

በአየር ሃይል የደጀን አቪዬሽን ኢንዱስትሪ የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር ሃይል የደጀን አቪዬሽን ኢንዱስትሪ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና የተሻለ የስራ አፈፃፀም ለነበራቸው መስመራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ።   የኢትዮጵያ አየር ሃይል ምክትል አዛዥ ለሰው ሃብት ልማት ብ/ጄ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን በደሴ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን በአሸባሪው ህወሓት ወራሪ ኃይል ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች የሚውል 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ። የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊና የድጋፉ አስተባባሪ አቶ ወንድሜነህ ልየው…

የማረሚያ ቤት ሠራተኞችና ታራሚዎች ለሠራዊቱ የደም ልገሳና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን የማረሚያ ቤት ሠራተኞችና ታራሚዎች በግንባር ለሚፋለመው የጸጥታ ኃይል የደም ልገሳና የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊ ኮማንደር ቀፀላ ደበበ እንዳሉት፤ የህግ ታራሚዎቹ የመንግስትን የድጋፍ ጥሪ በመቀበል…

የመዲናዋ ነዋሪዎች የኮቪድ-19 ክትባትን ለመከተብ ያላቸው ተነሳሽነት ዝቅተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል ክትባት በነጻ እንዲሰጥ ቢመቻችም ህብርተሰቡ ለመከተብ ያለው ተነሳሽነት ዝቅተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሃንስ ጫላ÷ በሌሎች የዓለም ሀገራት…

በቦስተን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች 117 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ቦስተን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ህወሃት ጥቃት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል ከ117 ሺህ በላይ የአሜሪካን ዶላር ድጋፍ አደረጉ፡፡   በአሜሪካ ቦስተን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በህወሃት ጥቃት ለተፈናቀሉ…

የጃፓን ባለሃብቶች የኢትዮጵያን የኢነርጂ ዘርፍ ማልማት እንደሚፈልጉ አምባሳደሯ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም ጃፓን በጃይካ በኩል ለኢትዮጵያ እያደረገች ያለው ድጋፍ የሚደነቅ መሆኑን አውስተዋል፡፡…

ወገን ጦር በወሰደው እርምጃ አሸባሪው ቡድን እየተሽመደመደ መሆኑን ተመልክቻለሁ-የአብን ም/ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴና አካባቢው ወጣቶች ለወገን ጦር ውጤታማ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ምክትል ሊቀመንበር የሱፍ ኢብራሂም ገለጹ፡፡ ጦርነቱ በሚካሄድበት ቦታ የሚገኙት አቶ የሱፍ ኢብራሂም ለአሚኮ በሰጡት አስተያየት፥ የወገን ጦር…

ከተማ አስተዳደሩ ለህልውና ዘመቻው ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ለህልውና ዘመቻው ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡   የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አካሉ ወንድሙ እንደገለጹት ÷ ለህልውና ዘመቻ ድጋፍ ከህብረተሰቡ 57 ሚሊየን 82…

በክልሉ13 ሚሊየን ብር የሚገመት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የ2013 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ስራ መከናወኑን የክልሉ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ገለጸ፡፡   በክልሉ የ2013 ዓ.ም የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የመዝጊያና…

የባቡር ሃዲድ ብረት የሰረቁ ግለሰቦች ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ የባቡር ሃዲድ ብረት የሰረቁ ግለሰቦች በእስራትና በገንዘብ መቀጣታቸውን ፖሊስ አስታወቀ።   የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ እንደገለፁት÷ ስርቆቱ የተፈፀመው በአዳማ…