Fana: At a Speed of Life!

አቶ ወርቁ አይተነው በወሎ ግንባር ለተፈናቀሉ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር መደቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ሳቢያ በወሎ ግንባር ከቤታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ለድጋፍ የሚሆን 100 ሚሊየን ብር መመደባቸውን አስታወቁ። ባለሀብቱ ትናንት እና ዛሬ ለተፈናቃዮች ለአልባሳትና ምግብ ነክ ግዥ 25 ሚሊየን ብር ወጪ አድርገዋል።…

በአጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ መከናወኑን የአጋሮ ከተማ ከንቲባ አቶ ነሲብ ያሲን አስታውቀዋል፡፡ በከተማዋ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመዝጊያ መርሃግብር ተካሂዷል፡፡…

የጤና ሚኒስቴር ከፖሊሽ ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ኤይድ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ አደጋ እና የፅኑ ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል ከፖሊሽ ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ኤይድ ጋር ለሶስት አመት የሚቆይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ለአንቡላንስና ድንገተኛ አደጋ ህክምና የሚውሉ ግብአቶችን…

አዲስ አበባን በመወከል በዓለም አቀፍ የስእል ውድድር አሸናፊ የሆኑ ታዳጊዎች ሽልማታቸውን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን በመወከል በደቡብ ኮሪያዋ ቹንቹን ከተማ በተካሄደው ዓለማቀፍ የስእል ውድድር አሸናፊ የሆኑ ታዳጊዎች ሽልማታቸውን መቀበላቸው ተገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ ኤምባሲ ምክትል ተጠሪ ኪም ሂዮን ዱ ÷በቹንቹን ከተማ ከንቲባ ስም…

የአማራ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊ ና ክልላዊ ሁኔታ ላይ ውይይት እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለፍትሕ እና ርትዕ መታገል የምሁራን ኀላፊነት ነዉ” በሚል መሪ ሐሳብ የአማራ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ሁኔታ ላይ ውይይት እያካሄዱ መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አቶ አብርሃም…

ደም መለገስ ለእኛ ትንሹ ግዴታ ነው – የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም ሰራተኞች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ደማችንን ለሠራዊታችን" በሚል መሪ ቃል ደም የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞችና ተባባሪ አዘጋጆች በዛሬው ዕለት ለሀገር ህልውና እየተዋደቀ ላለው የወገን ጦር ደም ለግሰዋል። ለኢትዮጵያ ህልውና በሙያችን ከምናበረክተው…

የመከላከያ ሚንስትሩ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ ሚንስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ሚኒስትሩ የንቅናቄው ዋና አላማ ፣ የኢትዮጵያውያን እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ የአሸባሪውን ህወሓት አገር የማፍረስ ወረራ…

በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸው የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸውና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ፡፡ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የፋናንስ ስራ አመራር ዳይሬክተር እና የዋና መምሪያው ተወካይ…

ዘራፊና ገዳይ የሆነውን የሸኔ ቡድን የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች  አወገዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የምዕራብ ጉጂ ህዝብ ዘራፊና ገዳይ የሆነውን የሸኔ ቡድን አሳልፎ እንዲሰጥ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች ውሳኔ አሳለፉ፡፡ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች የሀገር ሽማግሌዎችና የዞኑ ነዋሪዎች ሽብርተኛው ሸኔ በንጹሀን ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማስቆም…