የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ወርቁ አይተነው በወሎ ግንባር ለተፈናቀሉ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር መደቡ ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ሳቢያ በወሎ ግንባር ከቤታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ለድጋፍ የሚሆን 100 ሚሊየን ብር መመደባቸውን አስታወቁ። ባለሀብቱ ትናንት እና ዛሬ ለተፈናቃዮች ለአልባሳትና ምግብ ነክ ግዥ 25 ሚሊየን ብር ወጪ አድርገዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ ተከናውኗል ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 25 ሚሊየን ብር የሚገመት ስራ መከናወኑን የአጋሮ ከተማ ከንቲባ አቶ ነሲብ ያሲን አስታውቀዋል፡፡ በከተማዋ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመዝጊያ መርሃግብር ተካሂዷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስቴር ከፖሊሽ ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ኤይድ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ አደጋ እና የፅኑ ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል ከፖሊሽ ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ኤይድ ጋር ለሶስት አመት የሚቆይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ለአንቡላንስና ድንገተኛ አደጋ ህክምና የሚውሉ ግብአቶችን…
የዜና ቪዲዮዎች ሞታችሁ ስለምታኖሩን እናከብራችኋለን – ፕ/ር ብርሃኑ ለሰራዊቱ ያስተላለፉት መልዕክት Amare Asrat Sep 17, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=GTHuq8Jhbn0
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባን በመወከል በዓለም አቀፍ የስእል ውድድር አሸናፊ የሆኑ ታዳጊዎች ሽልማታቸውን ተቀበሉ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን በመወከል በደቡብ ኮሪያዋ ቹንቹን ከተማ በተካሄደው ዓለማቀፍ የስእል ውድድር አሸናፊ የሆኑ ታዳጊዎች ሽልማታቸውን መቀበላቸው ተገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ ኤምባሲ ምክትል ተጠሪ ኪም ሂዮን ዱ ÷በቹንቹን ከተማ ከንቲባ ስም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊ ና ክልላዊ ሁኔታ ላይ ውይይት እያካሄዱ ነው Meseret Demissu Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለፍትሕ እና ርትዕ መታገል የምሁራን ኀላፊነት ነዉ” በሚል መሪ ሐሳብ የአማራ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ሁኔታ ላይ ውይይት እያካሄዱ መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አቶ አብርሃም…
የሀገር ውስጥ ዜና ደም መለገስ ለእኛ ትንሹ ግዴታ ነው – የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም ሰራተኞች Meseret Demissu Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ደማችንን ለሠራዊታችን" በሚል መሪ ቃል ደም የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ሰራተኞችና ተባባሪ አዘጋጆች በዛሬው ዕለት ለሀገር ህልውና እየተዋደቀ ላለው የወገን ጦር ደም ለግሰዋል። ለኢትዮጵያ ህልውና በሙያችን ከምናበረክተው…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሚንስትሩ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኖሩ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ ሚንስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ሚኒስትሩ የንቅናቄው ዋና አላማ ፣ የኢትዮጵያውያን እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ የአሸባሪውን ህወሓት አገር የማፍረስ ወረራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸው የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸውና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ፡፡ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የፋናንስ ስራ አመራር ዳይሬክተር እና የዋና መምሪያው ተወካይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዘራፊና ገዳይ የሆነውን የሸኔ ቡድን የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች አወገዙ Meseret Demissu Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጉጂ ህዝብ ዘራፊና ገዳይ የሆነውን የሸኔ ቡድን አሳልፎ እንዲሰጥ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች ውሳኔ አሳለፉ፡፡ የጉጂ ኦሮሞ አባገዳዎች የሀገር ሽማግሌዎችና የዞኑ ነዋሪዎች ሽብርተኛው ሸኔ በንጹሀን ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማስቆም…