Fana: At a Speed of Life!

ሦሥቱ የቻይና ጠፈርተኞች ተልዕኳቸውን አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኅዋ ጣቢያ ግንባታ ወደ ጠፈር የተላኩት ሦስቱ የቻይና ጠፈርተኞች የ 3 ወር ተልዕኳቸውን አጠናቀው በዛሬው ዕለት ወደ ምድር ተመለሱ፡፡ ወደ ጠፈር የተላኩት ኒ ሀይሼንግ ፣ ሊዩ ቦሚንግ እና ታንግ ሁንጉቦ የተባሉ የጠፈር ተመራማሪዎች ሲሆኑ ÷…

የስልጠና ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ግዳጅ ቀጠና የተመደቡ አባላትን አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጠና ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ግዳጅ ቀጠና የተመደቡ አባላትን የመተከል ኮማንድ ፖስት የተቀናጀ ግብረ ሃይል ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ አና የክልሉ ከፍተኛ የመግስት የስራ ሃላፊዎች  አቀባበል አደረጉላቸዉ። ሌተናል ጄኔራል…

አሸባሪው የትህነግ ቡድን በወረራቸው አካባቢዎች ከ4 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለከፋ አደጋ ተጋልጠዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ ቡድን በትህነግ ወረራ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ዓለም አቀፉ…

በሀረሪ ክልል “የነጩ ፖስት ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል "የነጩ ፖስት ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተካሂዷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ዘመቻውን ባስጀመሩበት ወቅት ኢትዮጵያን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው አሸባሪው…

የህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ነው – ዘማች ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራቸውን በወታደርነት በማገልገል የአሸባሪው ህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የተቀላቀሉ የምዕራብ ጎጃም ዞን ወጣቶች ተናገሩ፡፡ በሀገር ፍቅር ስሜት መከላከያን ለመቀላቀል የወሰኑ…

የነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት ዘመቻ በሽብርተኛው ህወሓት ከትምህርት ገበታቸው ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ይወክላል- ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች የኢትዮጵያን እውነታ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ የተጀመረውን "ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት" ዘመቻን ፊርማቸውን በማኖር አስጀምረዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ÷የህወሓት የሽብር…

ሆስፒታሉ የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ደርሶበታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በንፋስ መውጫ ሆስፒታል የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ማድረሱን የንፋስ መውጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ብርሃን ሙሉ ገለፁ፡፡ የሆስፒታሉ የህክምና እቃዎች፣ የላቦራቶሪ ማሽኖች፣ መድሀኒቶች እና የተለያዩ…

ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም-የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም ሲል ገለጸ። ጥምረቱ በሰላማዊ ዜጎች፣ በቤተ ክርስቲያን እና መስጊዶች፣ በትምህርት…

አቶ ወርቁ አይተነው በደሴ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በደሴ መጠለያ ጣቢያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ለተፈናቃዮች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ከተመለከቱ በኋላ÷ በሚያስፈልጋቸው ተጨማሪ ድጋፍ ላይ ከተፈናቃዮች ጋር…

“በሀገሪቱ ጤናማና ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት የአዲሱ መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት ይሆናል” – ዶ/ር ነመራ ገበየሁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ጤናማና ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት የአዲሱ መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት መሆኑን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶ/ር ነመራ ገበየሁ አስታወቁ፡፡ ዶ/ር ነመራ÷ መስከረም 24 የሚመሰረተው መንግስት ባለፉት 3 ዓመታት…