ዓለምአቀፋዊ ዜና ሦሥቱ የቻይና ጠፈርተኞች ተልዕኳቸውን አጠናቀው ተመለሱ Alemayehu Geremew Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኅዋ ጣቢያ ግንባታ ወደ ጠፈር የተላኩት ሦስቱ የቻይና ጠፈርተኞች የ 3 ወር ተልዕኳቸውን አጠናቀው በዛሬው ዕለት ወደ ምድር ተመለሱ፡፡ ወደ ጠፈር የተላኩት ኒ ሀይሼንግ ፣ ሊዩ ቦሚንግ እና ታንግ ሁንጉቦ የተባሉ የጠፈር ተመራማሪዎች ሲሆኑ ÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የስልጠና ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ግዳጅ ቀጠና የተመደቡ አባላትን አቀባበል ተደረገላቸው Meseret Demissu Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጠና ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ግዳጅ ቀጠና የተመደቡ አባላትን የመተከል ኮማንድ ፖስት የተቀናጀ ግብረ ሃይል ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ አና የክልሉ ከፍተኛ የመግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አደረጉላቸዉ። ሌተናል ጄኔራል…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው የትህነግ ቡድን በወረራቸው አካባቢዎች ከ4 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለከፋ አደጋ ተጋልጠዋል ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ ቡድን በትህነግ ወረራ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ዓለም አቀፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል “የነጩ ፖስት ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ተጀመረ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል "የነጩ ፖስት ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት" ንቅናቄ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተካሂዷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ዘመቻውን ባስጀመሩበት ወቅት ኢትዮጵያን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው አሸባሪው…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ነው – ዘማች ወጣቶች ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራቸውን በወታደርነት በማገልገል የአሸባሪው ህወሓትን ሀገር የማፍረስ ሴራ ቅዥት ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የተቀላቀሉ የምዕራብ ጎጃም ዞን ወጣቶች ተናገሩ፡፡ በሀገር ፍቅር ስሜት መከላከያን ለመቀላቀል የወሰኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት ዘመቻ በሽብርተኛው ህወሓት ከትምህርት ገበታቸው ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ይወክላል- ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ Feven Bishaw Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች የኢትዮጵያን እውነታ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ የተጀመረውን "ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት" ዘመቻን ፊርማቸውን በማኖር አስጀምረዋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ÷የህወሓት የሽብር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሆስፒታሉ የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ደርሶበታል ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በንፋስ መውጫ ሆስፒታል የ160 ሚሊየን ብር ውድመት ማድረሱን የንፋስ መውጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ብርሃን ሙሉ ገለፁ፡፡ የሆስፒታሉ የህክምና እቃዎች፣ የላቦራቶሪ ማሽኖች፣ መድሀኒቶች እና የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም-የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት Meseret Demissu Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማንም ዜጋ በሀገሩ ጉዳይ ገለልተኛ መሆን አይችልም ሲል ገለጸ። ጥምረቱ በሰላማዊ ዜጎች፣ በቤተ ክርስቲያን እና መስጊዶች፣ በትምህርት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ወርቁ አይተነው በደሴ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በደሴ መጠለያ ጣቢያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ለተፈናቃዮች እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ከተመለከቱ በኋላ÷ በሚያስፈልጋቸው ተጨማሪ ድጋፍ ላይ ከተፈናቃዮች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና “በሀገሪቱ ጤናማና ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት የአዲሱ መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት ይሆናል” – ዶ/ር ነመራ ገበየሁ Alemayehu Geremew Sep 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ጤናማና ጠንካራ ኢኮኖሚ መገንባት የአዲሱ መንግሥት ቀዳሚ ትኩረት መሆኑን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶ/ር ነመራ ገበየሁ አስታወቁ፡፡ ዶ/ር ነመራ÷ መስከረም 24 የሚመሰረተው መንግስት ባለፉት 3 ዓመታት…