Fana: At a Speed of Life!

የደሴ ከተማ የንግዱ ማህበረሰብ ለጸጥታ ሀይሉ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት በደላንታ ግንምባር ለሚገኘው የሀገር መከላከያ እና ለአማራ ልዩ ሀይልና ሚሊሻ ድጋፍ አድርገዋል። ግንምባር ድረስ በመገኘት ድጋፉን ያደረጉት ነዋሪዎቹ፥ ለሀገር ህልውና ጁንታውን በመደምሰስ እየተዋደቀ…

ለሃገር ህልውና በጋራ በመቆም የጁንታውን አላማ ለማክሸፍ ዝግጁ ነን – ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ለሃገር ህልውና በጋራ በመቆም የአሸባሪውን ቡድን አላማ ለማክሸፍ ዝግጁ ነን አሉ በደሴ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ስልጠናቸውን የጨረሱ ወጣቶች። ወጣቶቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደተናገሩት÷ አካባቢያቸውን እና ሃገራቸውን ለመጠበቅ የሚያስችል…

ኢትዮጵያዊያን በቤጂንግ 2021 የዓለም ዓቀፍ የሮቦት ውድድር አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤጂንግ 2021 የዓለም ዓቀፍ የሮቦት ውድድር ሻምፒዮና ኢትዮጵያዊያን በተሳተፉበት ዘርፍ የወርቅ፣ብር እና ነሀስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል። በፈረንጆቹ መስከረም 13/2021 በቤጂንግ የዓለም ዓቀፍ የሮቦት ውድድር ሻምፒዮና ከ20 በላይ…

በመዲናዋ ከደረጃ በታች ናቸው የተባሉ 11 ትምህርት ቤቶች እውቅና ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የሚገኙ ከደረጃ በታች ናቸው የተባሉ 11 ትምህርት ቤቶች እውቅና ተሰርዟል፡፡ የአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት፣ ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን ከደረጃ በታች ናቸው ያላቸውን የ11 ትምህርት ቤቶች የእውቅና ፍቃድ…

የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ማእከል ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን የባህል፣ ጥናትና ምርምር ማእከል ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዶክተር ብዙነሽ ሚደቅሳና የባህልና…

ቢሮው ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 የትምህርት ዘመን ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከመስከረም 3 ጀምሮ የ2014 ዓ.ም የትምህርት ሥራውን ጀምሯል፡፡…

በወሎ ግንባር በርካታ የአሸባሪው ታጣቂዎች እየተደመሰሱና እጅ እየሰጡ ነው- የግንባሩ የጦር መኮንኖች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ህወሓት በመደምሰስ አኩሪ ጀብዱ እየፈጸሙ እንደሚገኙ በወሎ ግንባር የተሰለፉ የጦር መኮንኖች ተናገሩ። በግንባሩ የጠላት መሳሪያዎችና ታጣቂዎች እየተማረኩና እየተደመሰሱ ጠላት ከፍተኛ…

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ያሳተመውን መዝገበ ቃላትና የሞባይል መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ አስር ቋንቋዎችና ባህላዊ እሴቶች ዙሪያ ያሳተመውን መዝገበ ቃላትና የሞባይል መተግበሪያ ቴክኖሎጂ ይፋ አድርጓል፡፡ ሀገር በቀል እሴቶችን ከጥፋት ለመታደግ የተለያዩ ምርምሮች እየተከናወኑ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው…

በአጣዬ ለወደሙ ቤቶች መልሶ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬ ከተማ አስተዳደር የወደሙ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ይፋት ልማት ማኅበር የ10 ቤቶችን ግንባታ አስጀመረ። ይፋት የልማት ማኅበር በአጣዬ፣ ኤፍራታና ግድም ወረዳ ሁለት መቶ ቤቶችን ለመገንባት አቅዶ ወደ ተግባር…

ባለሃብቶች ትርፋቸውን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ሃገርን ማዳን ይገባቸዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አሁን ያለንበት ወቅት አስከፊ እና ፈተና የበዛበት በመሆኑ በተለይ የኢትዮጵያ ባለሃብቶች ትርፋቸውን ብቻ ከማሰብ ይልቅ ሃገርን ማዳን ይገባቸዋል ሲሉ አቶ መላኩ አለበል አሳሰቡ፡፡ አሸባሪው እና ዘራፊው ቡድን ስልጣን ላይ በቆየባቸው 27 ዓመታት…