ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ባለፈው በጀት ዓመት 1 ሺህ 399…