Fana: At a Speed of Life!

ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል ከ55 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ባለፈው በጀት ዓመት 1 ሺህ 399…

በየደረጃው ያለው የአገልጋይነት ስሜት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መሄድ አለበት-ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ማገልገል ከምንም በላይ ክቡር የሆነ ተግባር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአገልጋይነት ክብር ቀንን በማስመልከት ከፅዳት ሰራተኞች እና ከጸጥታ አካላት ጋር…

ሩስያ መርህ ላይ የተመረኮዘ ድጋፍ በመስጠት ሁሌም ከእኛ ጋር ናት- አምባሳደር ዓለማየሁ ተገኑ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሩስያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን በሩስያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለማየሁ ተገኑ ገለጹ። ሀገራቱ ከ125 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው መሆናቸውን ጠቅሰው÷ ግንኙነታቸው በተለያዩ…

ኢትዮጵያ 108 ሺህ ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተጨማሪ 108 ሺህ ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት መረከቧን የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ክትባቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ተረክበዋል፡፡…

በኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ እያደረግሁት ያለውን ድጋፍ እቀጥላለሁ – ዩኒሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013(ኤፍ ቢሰ) የደቡብ አፍሪካው ዩንቨርሲቲ ዩኒሳ በኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሬ እቀጥላለሁ ሲል ገለፀ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ዩኒሳ ተወክለው የመጡ የልኡካን ቡድንን ተቀብለው…

የአደጋ መንስኤዎችን በመለየት የትራፊክ ቁጥጥርና ክትትል ስርዓት ማሻሻያ ስልቶችን መተግበር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማዋ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፣ የመቀመጫ ቀበቶ እና የግጭት መከላከያ ኮፊያ እንዲሁም ሌሎች ዋና ዋና የአደጋ መንስኤዎች ላይ እርምጃዎች በመወሰዳቸው በተጨባጭ ለውጥ ማምጣት መቻሉ ተገለፀ፡፡ በአዲስ አበባ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ለሴካፋ የሴቶች ሻምፕዮንስ ሊግ ፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ አስተናጋጅነት እየተካሄዳ ባለው የሴካፋ የሴቶች ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን የኡጋንዳ አቻውን በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፏል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች መደበኛ 90 ደቂቃውን እና…

አጣዬና አካባቢው እንዳይረጋጋ የሚሰሩ አካላትን ከህወሓትና ሸኔ እኩል መታገል ይገባል-ዶ/ር አህመዲን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አጣዬና አካባቢው እንዳይረጋጋ የሚሰሩ አካላትን ከህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖች እኩል መታገል እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አህመዲን መሐመድ ገለጹ፡፡ የአጣዬ ከተማ ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአካባቢው ኮማንድ ፖስት፣…