Fana: At a Speed of Life!

የኡዋ ወረዳ ከአሸባሪው ህወሓት ነጻ ወጣች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈንቲ ረሱ ያሎ ድንገተኛ ወረራ በማካሄድ ንፁሀንን በመጨፍጨፍ ወደ አፋር ክልል ሰርጎ የገባው የሽብር ቡድኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ክስረት ገጥሞት ተባሯል፡፡ ህዝብ ውስጥ መሽጎ የቆየው ቡድኑ÷ በዛሬው ዕለት መከላከያ ሰራዊት፣ የአፋር ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻ…

በጎንደር ግንባር የደረሰበትን ሽንፈት ለማካካስ የቋመጠው ትህነግ በወሎ ግምባር አልተሳካለትም

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡድኑ በደቡብ ጎንደር ግንባር የዋናውን ግንባር ሃይል ለማሳሳት ወደ ምስራቅ እያሰፋ ሰርጎ ለመግባትና የደሴና ሀይቅ ከተሞችን ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት እንደከሸፈ የወሎ ግምባር ኮማንድ ፓስት አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል ሀሰን ኢብራሂም ተናግረዋል።…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከጀርመን አምባሳደር ቶማስ ተርሴገን ጋር ተወያዩ፡፡ በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ፣ መንግስት ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ እያደረገ ስላለው ጥረት እና በአንጻሩ የአሸባሪ ቡድኑ በአማራ ክልል እና በአፋር ክልሎች እያደረሰ…

የህልውና ዘመቻውን ለሚቀላቀሉ የተቋሙ ሠራተኞች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራችን እየተካሄደ የሚገኘውን የህልውና ዘመቻ ለሚቀላቀሉ ሁለተኛ ዙር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኞች ሽኝት ተደረገ፡፡ በአሸባሪው የህወሓት ጁንታ ቡድን እየተሰነዘረ ያለውን ሀገር የማፍረስ አደጋ ለመቀልበስ ተቋሙን ወክለው ለሚዘምቱ…

780 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምቱ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ካናቢስ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የሀዋሳ ቅርንጫፍ የሕግ ተገዢነት ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ኢዴሳ ለማ እንዳስታወቁት÷ አደንዛዥ ዕጹ የተያዘው ትናንት ሌሊት…

በኢትዮጵያ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መጠን በእጥፍ ጨምሯል

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የሳይበር ምህዳር ላይ የተሰነዘሩ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መጠን በእጥፍ መጨመሩንየኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታውቋል። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንት ኤጀንሲ ብሄራዊ የሳይበር ጥቃት የአደጋ ዝግጁነት…

የመረዳዳትና የመተባበር ባህላችንን አጠናክረን የሀገራችንን ህልውና መጠበቅ አለብን-ዶ/ር ሂሩት

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን የመረዳዳትና የመተባበር ባህላችንን አጠናክረን የሀገራችንን ህልውና መጠበቅ አለብን ሲሉ የባህልና ቱሪዝም ሚንስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ተናገሩ።   የሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና…

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብና ቁሳቁስ ከሰሜን ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገዝሙ ቀልቦ…

ወራሪው ጁንታ የአፋር ህፃናትና ሴቶችን ቢገድልም እኛ የትግራይን ህዝብ ህይወት እያዳንን ነው – የአፋር ክልል

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግስት ህወሓት በክልሉ ወረራ በመፈጸም ንፁሃን አርብቶ አደሮችን እየጨፍጨፍ ቢሆንም ለወንድም የትግራይ ህዝብ ሲባል ህይወት አድን የሰብዓዊ ድጋፍ በክልሉ በኩል እንዲተላለፍ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። የአፋር ክልል መንግስት፣…

የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አሰጣጡ እንዴት መሆን እንዳለበት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጅቷል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2013ዓ.ም የትምህርት ዘመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር…