ቻይና የአየር ንብረት ለውጥ እና የአካባቢ ብክለትን ለመቋቋም ያላት ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እና የአየር ንብረት ለውጥ እና የከባቢ አየር ብክለትን ለመቋቋም ያላትን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።
ቻይና “ኢነርጂ ፣ የአየር ንብረት እና አካባቢ” በሚል መሪ ቃል የካርበን ልቀትን መቀነስ ላይ ትኩረቱን ያደረገ…
ወ/ሮ አዳነች ማህበረሰቡን ዝቅ ብለው ለሚያገለግሉ ሰራተኞች ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜ 02 የአገልጋይነት ክብር ቀን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማገልገል ክብር ነው! በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው ፡፡
ቀኑን ምክንያት በማድረግም ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለይም ዘቅ ብለው ማህበረሰቡን በጽዳት…
ሀገር ከክብሯ ዝቅ እንዳትል፣ በነበረ ኩራቷ እንድትቀጥል ለማድረግ የተዘጋጃችሁ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ናችሁ – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)"ሀገር ከክብሯ ዝቅ እንዳትል፣ በነበረ ኩራቷ እንድትቀጥል ለማድረግ የተዘጋጃችሁ ውድ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ናችሁ" ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
የብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ…
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ደሴ ለሚገኙ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2ነጥብ 5ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ደሴ ለሚገኙ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2ነጥብ 5ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ አድርጓል።
በድጋፉም 100 ኩንታል ስንዴ፣ 350ኩንታል በቆሎ፣ 800ብርድ ልብስና 20 ማዳበሪያ ቦንዳ የተለያዩ አልባሳት…
ሚኒስቴሩ የፀጥታና የቁጥጥር ስራዎችን ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የፀጥታና የቁጥጥር ስራዎችን ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለመስራት የሚስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል።
ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥በማአድን ዘርፍ ህግና ስርአትን ማስከበርና ህገወጥ…
ወጣቱ መከላከያ ሰራዊትን በመቀላቀል የሃገርን ህልውና ማስጠበቅ እንዳለበት ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል ወደ ሀገር መከላከያ ሰራዊት በመቀላቀል የሃገርን ህልውና ማስቀጠል እንዳለበት ተገለጸ።
የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች የምክክር መድረክ አካሂደዋል።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ፍስኀ ወልደ…
የድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ የሽኝት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምጻዊ ዓለማየሁ እሸቴ የሽኝት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡
በሽኝት መርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የድምጻዊው ቤተሰቦቹ፣ አድናቂዎች…
የትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለፈው በጀት ዓመት የበጎ አድራጎት ስራዎች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባለፈው በጀት ዓመት የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን ሰርቷል፡፡
የትራንስፖርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ከመተከል ተፈናቅለው በቻግኒ ከተማ ተጠልለው የነበሩ ዜጎችን በመጎብኘት የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡…
አቶ ርስቱ በደቡብ ክልል የተሰሩ የልማት ስራዎች እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በክልሉ በበልግና መኸር የእርሻ ወቅቶች የተሰሩና እየተሰሩ የሚገኙ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡
የዞኑ 30 በመቶ የሚሆነው የጤፍ ምርት የሚመረተው በሶዶ ወረዳ እንደሆነ የደቡብ ክልል…