Fana: At a Speed of Life!

የአካባቢው መልክአ ምድር ያልበገረው ሠራዊት ከፍተኛ ድል አስመዝግቧል – የማይጠብሪ ግንባር የጦር አዛዦች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር የገባው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በወቅን በኩል አድርጎ ደባርቅና ዳባትን ለመቆጣጠር ቢያስብም ሳይሳካለት ቀርቷል። በቀጠናው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የኢትዮጵያ ጥምር ጦር ባካሄደው ውጊያ ጠላት አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ተመልሷል።…

መጪው ዘመን ብሩህ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መጪው ዘመን ብሩህ ነው ፤ የምንሸጋገርበት እና…

“እንኳን ደስ አለን! 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ ተክለን የአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችንን አሳክተናል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መተከሉን አስታወቁ፡፡ በዚህም ካስቀመጥነው ግብ አልፈን 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ በመትከል የአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችንን አሳክተናል ብለዋል ጠቅላይ…

ጥቃት የደረሰበት ከደብረታቦር እስከ ነፋስ መውጫ ከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተጠገነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህውሓት ጥቃት የደረሰበት ከደብረታቦር እስከ ነፋስ መውጫ ከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። መስመሩ ከትናንት ምሽት ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደጀመረ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል…

የጎንደር ከተማ ነጋዴዎች በማይፀብሪ ግንባር በመገኝት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ ነጋዴዎች በማይፀብሪ ግንባር በመገኝት ግምቱ ከ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። ነጋዴዎች በማይፀብሪ ግንባር አሸባሪውን የህውሓት ሀይል አይቀጡ ቅጣት ለመቅጣት የሚዋደቁትን የመከላከያ ሰራዊትና ሌሎች…

በደቡብ ክልል በኢንቨስትመንት ዘርፍ 11ቢሊየን ብር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት በኢንቨስትመንት ዘርፍ በተሰራዉ ስራ 11ቢሊየን ብር መገኘቱን የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በዘርፉ 13 ቢሊየን በር አሳካለሁ በሚል አቅዶ ነበር። የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር አስራት አሰፋ…

የኢትዮጵያ የደን ሽፋኑ 17 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት በአካባቢ ጥበቃ ላይ በተሰሩ ስራዎች የሀገሪቷ የደን ሽፋን 17 በመቶ መድረሱን የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ገለፀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ እንደገለፁት ባለፉት ዓመታት በተፈጥሮ ሀብት ልማትና…

ጁንታው ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ ተዘግቶበታል – ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ጁንታ ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ እንደተዘጋበት ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡ ከሃዲው ህወሓት ከደረሰበት ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት እና እየደረሰበትም እንደሚገኝ ሌተናል ጄነራል ባጫ ዛሬ በሰጡት መግለጫ…

ጁንታው በሶስት አቅጣጫ ያሰለፈው ሃይል ሙሉ በሙሉ ተደመስሷል – ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በሶስት አቅጣጫ ያሰለፈው ሃይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን የመከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊት ግንባታ ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ ገልጸዋል፡፡ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ መንግስት በተናጠል ተኩስ አቁም ስምምነት…