የአካባቢው መልክአ ምድር ያልበገረው ሠራዊት ከፍተኛ ድል አስመዝግቧል – የማይጠብሪ ግንባር የጦር አዛዦች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር የገባው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በወቅን በኩል አድርጎ ደባርቅና ዳባትን ለመቆጣጠር ቢያስብም ሳይሳካለት ቀርቷል።
በቀጠናው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የኢትዮጵያ ጥምር ጦር ባካሄደው ውጊያ ጠላት አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ተመልሷል።…