Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል የማረሚያ ቤት ፖሊስ ኮሚሽን አዲስ የደንብ ልብስ ፣ ማእረግና አርማ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የማረሚያ ቤት ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ መልክ የቀየረውን የደንብ ልብስ ፤ የማእረግና አርማ ምልክት በዛሬው እለት በጅግጅጋ ከተማ አስመርቋል። በዚህ ስነ ስርአት ላይ የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ…

ጥረት ኮርፖሬት በነፋስ መውጫ ከተማ ለችግር ለተጋለጡ ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥረት ኮርፖሬት  በአሸባሪው ህወሓት ቤት ንብረታቸው ተዘርፎ ለችግር ለተጋለጡ የነፋስ መውጫ ከተማ ነዋሪዎች ድጋፍ አደረገ። 400 ኩንታል ዱቄት እና 2 ሺህ ሊትር ዘይት  ድጋፍ የተደረገ ሲሆን፥ ይህም ድጋፍ በገንዘብ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአሰላ ከተማ ከ84 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን ህንጻ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአሰላ ከተማ ከ 84 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባውን አዲስ የአርሲ ዞን አስተዳደር ህንጻ መርቀዋል፡፡ በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ…

ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢሉ አባ ቦር ዞን አልጌ ሳቺ ወረዳ የተገነባው ኢፋ ቦሩ ሳቺ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ለማግኘት ርቀው ይሔዱ እንደነበር የተናገሩት የወረዳው ነዋሪዎች ፥መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት…

በወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ድንገት የተገናኙት ወንድም እና እህት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተለያይተው ቆይተው ባልጠበቁትና ባልገመቱት ሁኔታ እህትና ወንድም ለእናት አገር ጥሪ ምላሽ ሰጥተው ለዘመቻ በከተቱበት አጋጣሚ ድንገት ሊገናኙ ችለዋል። ወንድም ከአዲስ አበባ እህት ደግሞ ከደባርቅ መጥተው ብርሸለቆ መሰረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መዕከል…

በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ምግብና አልባሳት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ16 ነጥብ 7 ሚሊዮየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ። የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ ድጋፉን…

በሀዲያ ዞን የሚገኙ የትምህርት ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 18 ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀዲያ ዞን የሚገኙ 15 የግልና 5 የመንግስት የትምህርት ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 18 ሰንጋዎችን ድጋፍ ማድረጋቸዉን የዞኑ ቴክኒክና ሙያ መምሪያ አስታወቀ። በሀገር ላይ የተደቀነዉን የህልዉና አደጋ ለመመከት በቀጣይም ለመከላከያ ሠራዊት…

ነገ የኢትዮጵያዊነት ቀን በመላ ሀገሪቱ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ነገ የኢትዮጵያዊነት ቀን በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ እንደሚውል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ አዘጋጅነት በመላው ሀገሪቱ ” ለኢትዮጵያ ክብር እቆማለሁ! እዘምራለሁ!” በሚል ሁሉም ኢትዮጵያዊ በያለበት በኢትዮጵያ ሰንደቅ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን በክላስተር እየለማ ያለውን ስንዴ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በ80 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር እየለማ ያለውን የስንዴ ሰብል ጎብኝተዋል፡፡ በወረዳው ሻቂ ሸረራ ቀበሌ በክላስተር እየለማ ከሚገኘው 1 ሺህ 100 ሔክታር መሬት…

የደብረ ብረብርሀን ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደብረ ብረብርሀን ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን 158 የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ11 የትምህርት አይነቶች በመደበኛው እና በማታው ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 158 ተማሪዎችን…