Fana: At a Speed of Life!

የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ሶስተኛ ዙር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው በዓይነት፣ በጥሬ ገንዘብ እና በደም ልገሳ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከገንዘብ እና ደም ልገሳ ባሻገር በመዝመት ጭምር በርካቶች ሰራዊቱን ተቀላቅለዋል። በዞኑ የሚገኙ ወረዳዎች እና ከተማ…

የማህበረሰብ ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ለማሳደግ ብዙ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበረሰብ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሳትፎ የበለጠ እንዲያድግ ብዙ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ። የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን የ2013 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል። የማህበረሰብ ስፖርት÷…

አራቱ ወንድማማች የኢትዮጵያ ዘማቾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አራቱ የጋሽ ኑር ልጆች እኛ እያለን ሀገር አትፈርስም ብለው ብርሸለቆ ማሰልጠኛ ገብተው ወታደራዊ ስልጠና እየወሰዱ ነው፡፡ ዘማች ወንድማማቾቹም ቃሲም ኑር፣ ኤዳሶ ኑር፣ ታጁ ኑር እና ዘይኑ ኑር ይባላሉ። አራቱ ወንድማማቾች ጁንታው ሀገር…

የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን ማክሰኞ ጳጉሜን 2 ቀን 2013 በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም የአርቲስቱ የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴ አስታወቀ። የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ እንደሚከናወንም…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመርቀዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች ማስመረቃቸውን ከዩኒቨርሲቲዎቻቸው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸዉን 3ሺህ 237 ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ የሠመራ…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ለብርሸለቆ ሰልጣኞች አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎቹ "ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ፣ መቼም የትም በምንም" ለሚለው አገራዊ ጥሪ መልስ ለመስጠት በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ለሚገኙ ሰልጣኞች የመድረክ ስራዎችን አቅርበዋል፡፡ የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ የሀገር…

የተለያዩ ተቋማት በአሸባሪው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በፈጸመው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከፍኛ የትምህርት ተቋማት እና የንግድ ተቋማት በጥሬ ገንዘብና በዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በዚህም የአፋር ጨው አምራቾች አክሲዮን ማህበር 2 ሚሊየን ብር ሲለግስ የሰመራ፣…

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ አመራሮችና ሰራተኞች ከ 10 ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት የሚውል ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የፋብሪካው ሰራተኞች በዛሬው እለት ባደረጉት የድጋፍ ሰልፍ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለመከላከያው መለገሳቸውን…