Fana: At a Speed of Life!

ከትርፍ ይልቅ ሃገርና ሕዝብን ያስቀደሙ የግል ትምህርት ቤቶችን ማመስገን ያሻል

አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው የ2014 የትምህርት ዘመን ወርሃዊ ክፍያ ጭማሪ ባለማድረግ ከትርፍ ይልቅ ሃገርና ሕዝብን ያስቀደሙ የግል ትምህርት ቤቶች ሊመሰገኑ እንደሚገባ ተጠቆመ። የክፍያ ጭማሪ ካላደረጉት ትምህርት ቤቶች መካከል የማቪዝ አጸደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ…

የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሲያደርጉ የነበሩትን ውይይት የጋራ የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሲያደርጉ የነበሩትን ውይይት የጋራ የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቀዋል፡፡ ፓርቲዎቹ የቀረቡትን የውይይት መነሻ ጽሁፎችን ገምግሞ አስተያየት ከሰጡ በኋላ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሚከተሉትን የአቋም መግለጫ አውጥተዋል፡፡…

ህወሓት በአፋር ባደረሰው ጉዳት ለተፈናቀሉ ወገኖች ጂማ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአፋር አካባቢዎች በከፈተው ጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ጂማ ዩኒቨርሲቲ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የአፋር ክልልን ከትግራይ ክልል በሚያዋስናቸው የአፋር አካባቢዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የህወሓት የሽብር ቡድን በከፈተው ጥቃት ከአካባቢያቸውና ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ፡፡ የህወሓት የሽብር ቡድን በከፈተው ጥቃት በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በሚገኙ…

በደብረዘቢጥ የነበረው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን ተደመሰሰ

በደብረዘቢጥ ሰርጎ የገባው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን ተደመሰሰ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋይንት ግንባር ሰርጎ የገባው የህወሓት የሽብር ቡድን እየተደመሰሰ መሆኑን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አስታወቀ፡፡ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አንደኛ ኮር አዛዥ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመፋለም ዘመቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍና ግንባር ገብቶ ለመፋለም የደሴ ከተማ ወጣቶች የህልውና ዘመቻውን ተቀላቀሉ። ወጣቶቹ የህልውና ዘመቻውን በመቀላቀል ታሪክን እንደሚሰሩ ጠቅሰዋል። የከተማው ከንቲባ አቶ አበበ…

ዘመቻችን ወገኖቻችን ከመርዳት እስከ ግንባር ዘመቻ የሚዘልቅ ነው – የአልቡኮ ወርዳ የሣልመኔ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዘመቻችን ወገኖቻችን ከመርዳት እስከ ግንባር ዘመቻ የሚዘልቅ ነው ሲሉ የአልቡኮ ወርዳ የሣልመኔ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎች 37 ኪሎ ሜትር ተጉዘው በደሴ ከተማ ዳውዶ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚገኙ የተፈናቀሉ ወገኖችን…

የደቡብ ቤንች ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት 32 ሰንጋዎችን እና ሌሎች ድጋፎችን አድርገዋል፡፡ የወረዳው ህዝብ በግንባር እየተዋደቀ ለሚገኘው ሰራዊት ድጋፉን ሲለግስ ይህ ለሶስተኛ ጊዜ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም በሶስተኛ…

በህወሓት ወረራ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ሐብት ንብረታቸው የወደመባቸውን ዜጎች ለመደገፍ እና ተፈናቃዮችን ለማቋቋም በጎንደር ዩንቨርሲቲ አዘጋጅነት በጎንደር ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው።   የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አማካሪ አቶ ደሳለኝ አስራደ÷…

የኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን አዲስ አበባ ሲገባ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ 2020 ፓራሊምፒክ ጨዋታ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎለታል፡፡   የኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን በ3 አትሌቶች የተወከለ ሲሆን 1 ወርቅ ሜዳሊያ እና 2…