የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ሶስተኛው ማዕበል በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ ነው Meseret Awoke Aug 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፉት ስምንት ሳምንታት ወዲህ በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሶስተኛ ማዕበል በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጤና ሚኒስቴር የኮቪድ-19 ምላሽ አስተባባሪ አቶ መብራቱ ማሴቦ÷ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ሶስተኛ ማዕበል…
የሀገር ውስጥ ዜና ታሪካዊው የጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአሸባሪው ቡድን ከፍተኛ ጉዳት ደረሰበት Meseret Demissu Aug 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊው የጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ከፍተኛ ጉዳት ደረሰበት። የፈለገ ፀሐይ በቅሎ አግት ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በሦስተኛው ክፍለዘመን እንደተመሰረተ ይገለጻል። መሪጌታ አብራራው መለሰ ጨጨሆ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ አረቢያ 367 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ Tibebu Kebede Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ፣ ሪያድ 132 ህጻናትን ጨምሮ 367 ዜጎቻችን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል ። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራል ተወካይ…
የዜና ቪዲዮዎች አካባቢያቸውን ያላስደፈሩት የሰሜን ወሎ አርሶ አደሮች Amare Asrat Aug 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=m5p8CclNaCE
የዜና ቪዲዮዎች ጁንታው በግፍ የረሸናቸው የቤተሰብ አባላት Amare Asrat Aug 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=m_a7hanlPDY
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያን እውነት በአማራጭ የአለም የመገናኛ ብዙሃን Amare Asrat Aug 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=SU7OfPxSF70
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ፣ የአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ደብረ ዘቢጥን ተቆጣጠረ Tibebu Kebede Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ዘቢጥ ላይ መሽጎ የነበረው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን መደምሰሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አሁን ላይ ደብረ ዘቢጥ በመከላከያ ሰራዊት፣ በአማራ ልዩ ኀይል እና በአማራ ሚሊሻ ቁጥጥር ስር መሆኗን…
የሀገር ውስጥ ዜና በመጪው የትምህርት ዘመን የሚተገበረው አዲሱ የትምህርት ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከ2014 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ለአምስት ዓመታት ገቢራዊ የሚደረገው አዲሱን የአጠቃላይ ትምህርት ፍኖተ ካርታ ሰነድ ይፋ አደረገ። ከ26 ዓመታት በፊት ጀምሮ በየአምስት ዓመቱ የስርዓተ ትምህርት ክለሳ የሚደረግ ሲሆን…
የሀገር ውስጥ ዜና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች በለንደን፣ በርሚንግሃም እና ኮቨንተሪ ተካሄዱ Tibebu Kebede Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያን ለማዳን ከመከላከያና ከህዝባዊ ሀይል ጎን በመቆም ድርሻዬን እወጣለሁ" በሚል የሀገርን ሕልውና እየጠበቀ ላለው መከላከያ ሠራዊትና ህዝባዊ ሀይል ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፓርክ ላይ ተካሄደ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ክልል ምክር ቤት 8 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ ዮሐንስ ደርበው Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ለ2014 የሥራ ዘመን ማስፈጸሚያ 8 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ። የክልሉ ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ዛሬ በጀቱን ያጸደቀው በቀረበው ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ…