Fana: At a Speed of Life!

በዳባት ቆርጦ የገባው የህወሓት ታጣቂ ተመቶ እየተመለሰ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳባት ወረዳ ቆርጦ የገባው አሸባሪው የህወሓት ታጣቂ ቡድን ተመቶ እየተመለሰ መሆኑን የዳባት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሰውነት ውባለም ገለጹ። አራተኛ ቀኑን በያዘው ውጊያ አሻባሪው የህወሓት ቡድን እየተደመሰሰ መሆኑን አስተዳዳሪው…

ሕብረቱ ከአሜሪካ ወደ አውሮፓ የሚደረግ ጉዞ እንዲታገድ ምክረ- ሐሳብ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እየተባባሰ በመጣው የኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከአሜሪካ ወደ አውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት የሚደረግ ማንኛውም ጉዞ እንዲታገድ የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት ምክረ-ሃሳብ አቀረበ፡፡ ምክር ቤቱ ያሳላለፈው ውሳኔ ለሰኔ የበጋ…

በደቡብ ወሎ ከ200 በላይ ሰርጎ ገቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ200 በላይ ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር ስር በማዋል ተጨማሪ የማጣራት ስራ እየሠራ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ገለፀ። የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሰይፍ ሰይድ ከጣቢያችን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት፥ ተጠርጣሪ ሰርጎ…

የደቡብ ወሎ ዞን የወጣቶች የክተት ዘመቻ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን የወጣቶች የክተት ዘመቻ መድረክ በመቅደላ አምባ ዮኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የአማራ ክልል የዞን እና የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን÷ የክተት አዋጁን ተቀብለው የተቀላቀሉ ከ1 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ…

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የዱር እንስሳት ላይ የሚፈፀም ወንጀል ለመቆጣጠር የሚሰራውን ኃይል እንዲቀላቀሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ዐቃብያነ-ሕግ ማሕበር ስድስቱ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አባላት በምስራቅ አፍሪካ የዱር እንስሳት ላይ የሚፈፀመውን ወንጀል ለመከላከል የሚሰራውን ኃይል እንዲቀላቀሉ ጠየቀ፡፡ ማሕበሩ የዱር እንስሳት ላይ የሚፈፀመው ወንጀል…

በተለያዩ ሃገራት የሚኖሩ የደሴ ልጆች እና ወዳጆች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳና አውሮፓ የሚገኙ የደሴ ልጆች እና ወዳጆች በ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉ በውጭ ሀገር ነዋሪ በሆኑት አቶ ሽመልስ መኮንን እና…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ የሚውል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሥራት ዓፀደወይን ተቋሙ በ2013 ዓ.ም ከመማር ማስተማሩ በተጓዳኝ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መልካምና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸውም የሁለቱን ሃገራት ታሪካዊ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ኢዜአ…

ዩኒሴፍ ለተፈናቃዮች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ ህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ችግር ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ ቁሳቁሶችን አበረከተ።   ድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል…

በመድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የሀዋሳ ማዕከል በካይዘን አተገባበር በአፍሪካ ደረጃ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የሀዋሳ ማዕከል በካይዘን አተገባበር በአፍሪካ ደረጃ አሸናፊ መሆኑ ለሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። በኤጀንሲው ስር በሀገር አቀፍ…