Fana: At a Speed of Life!

ከ186 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር በማተም ለማዘዋወር ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጠሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ከ186 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር በማተም በጥቁር ገበያ ለማዘዋወር ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አበራ አሬራ ለኢዜአ እንደገለጹት፥…

ከከሚሴ ወደ አዲስ አበባ ሊገባ የነበረ 53 ጩቤ እና ሌሎች ሕገወጥ ቁሳቁስ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከከሚሴ ወደ አዲስ አበባ ሊገባ የነበረ ጩቤ፣ የጥይት መያዣ ካርታ እና ሌሎች ሕገወጥ ቁሳቁስ በዛሬው እለት መያዛቸውን የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። 53 ሕገወጥ ጩቤ፣ 30 የጥይት መያዣ ካርታ፣ 30 እንግብ፣ 30…

የገቢዎች ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር፣ የጉሙሩክ ኮሚሽን እና ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር አመራሮችና ሰራተኞች በሶማሌ ክልል ጉርሱም ወረዳ ቦምባስ ከተማ የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት እና ተያያዥ ድጋፍ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ በዚህም የ10 አቅመ ደካማ ቤትን…

በአዲስ አበባ የሽብር ድርጊት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 284 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የሽብር ቀጠና ለማድረግ የአሸባሪው ህወሓት ቡድንን ዓላማ ለማሳካት ተንቀሳቅሰዋል በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ 284 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ። 199 ሽጉጥ ከ2 ሺህ 453 ጥይት…

የሐረሪ ክልል ከምስራቅ ዕዝ ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን ሚሊሻዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስሪያ አብደላ ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፈራረስና ለመበተን አስቦ የከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ በመመከት የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ለማስቀጠል የዛሬ ተመራቂ የፀጥታ ሃይሎችን ጨምሮ ሁሉም የፀጥታ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ነገ ወደ ጋና ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ነገ ወደ ጋና ያቀናል፡፡ የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ውብቱ አባተ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከጋና ብሔራዊ ቡድን ጋር ለመጫወት ወደ ጋና ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ የመጨረሻ 23 ተጫዋቾችን ዝርዝር ይፋ አድርገዋል፡፡…

ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን በሶስት ቀን ስልጠና ለጦርነት እየማገደ ነው-ምርኮኞች

አዲስ አበባ ፣ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን በሶስት ቀን ስልጠና ብቻ ለጦርነት እየማገደ መሆኑን በበርሃሌ ግንባር የተማረኩ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ የህወሓት የሽብር ቡድን በአፋር ክልል ጥቃት ከከፈተባቸው አካባቢዎች የበረሃሌ ወረዳ አንዷ ናት፡፡ በዚህ…

ኤጀንሲው ከመንግስትና ከግል ባንኮች ጋር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ውስጥ በስራ ላይ ካሉ 15 ባንኮች ጋር ሰነዶችን በቀጥታ ለማረጋገጥ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። ተቋሙ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ከጊዜ ወደ ጊዜ…

የመተከል ዞን ሴቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ስንቅ አዘጋጁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞን ሴት የመንግስት ሰራተኞች እና የግልገል በለስ ከተማ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ስንቅ አዘጋጁ፡፡ የዞኑ ሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ እናትነሽ ማሩ ÷በዞኑ ውስጥ ሰላምን ለማስከበር ተሰማርቶ ለሚገኙ…

የአፋር ክልል መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አምስተኛው የክልል ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባኤው የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምን በመገምገም የ2014 የስራ ዘመን በጀት ያፀድቃል ተብሎ…