Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ ሃገራት የሚኖሩ የደሴ ልጆች እና ወዳጆች ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳና አውሮፓ የሚገኙ የደሴ ልጆች እና ወዳጆች በ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉ በውጭ ሀገር ነዋሪ በሆኑት አቶ ሽመልስ መኮንን እና…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች ለህልውና ዘመቻ የሚውል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሥራት ዓፀደወይን ተቋሙ በ2013 ዓ.ም ከመማር ማስተማሩ በተጓዳኝ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መልካምና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። በውይይታቸውም የሁለቱን ሃገራት ታሪካዊ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ኢዜአ…

ዩኒሴፍ ለተፈናቃዮች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ ህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት ችግር ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ ቁሳቁሶችን አበረከተ።   ድጋፉን የተረከቡት የአማራ ክልል…

በመድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የሀዋሳ ማዕከል በካይዘን አተገባበር በአፍሪካ ደረጃ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የሀዋሳ ማዕከል በካይዘን አተገባበር በአፍሪካ ደረጃ አሸናፊ መሆኑ ለሁሉም የመንግስት መስሪያ ቤቶች ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። በኤጀንሲው ስር በሀገር አቀፍ…

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር ከተመድ የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ አዴል ክኾድር ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት÷ ዩኒሴፍ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለው በቻግኒ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ…

በደቡብ አፍሪካ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያን ማግኘቷን አስታወቀች፡፡ ተመራማሪዎች ሲ.1.2 በተባለው አዲስ ዝርያ ላይ ክትትል እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል። አዲሱ የቫይረሱ ዝርያ ከደቡብ አፍሪካ በተጨማሪ በሰባት የአፍሪካ ሃገራት ፣…

ህወሓት በአፋር በርሃሌ ወረዳ በፈፀመው ጥቃት በርካቶች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአፋር በርሃሌ ወረዳ በፈፀመው ጥቃት በርካቶች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። በበርሃሌ ሻይ ጉቢ ቀበሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጊዜያዊ መጠለያ የሚገኙ በርካታ ተፈናቃዮች እርዳታ እየደረሳቸው አይደለም።…

በጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት በጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ 450 ወገኖች ማዕድ አጋሩ፡፡ ቢሮው የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን ምክንያት…

አሸባሪው ህወሓት በጋይንት የሶስት ህፃናት ወላጆችን በግፍ ረሽኗል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በጋይንት የሶስት ህፃናት ወላጆችን በግፍ መረሸኑ ተገለጸ፡፡ ሟች ደሴ ጌታው እና ገነት አለባቸው የሶስት ወንድ ልጆች ወላጆች ሲሆኑ÷ የነፋስ መውጫ ከተማ ነዋሪ ናቸው። አሸባሪው ቡድን እናት እና አባትን…