የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና ኤምባሲ ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን እና አይፓዶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሃብታሙ ሲሳይ÷ሁለቱ ሃገራት የቆየ ወዳጅነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ ለመከላከያ ሰራዊት ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ከድጋፉ በተጨማሪም ሚኒስትሩ ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶን ጨምሮ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ማህበረሰብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ሚኒስቴር ከሰባት ተቋማት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከስድስት ሚኒስትር መስሪያ ቤቶችና ከንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር የሁለትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ከተቋማቱ ከፍተኛ ሃላፊዎች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ በበረራ ዘርፍ ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ ዮሐንስ ደርበው Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ዘርፍ የአፍሪካ መዳረሻ የሚያደርገውን ስትራቴጂክ ስምምነት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ቦይንግ ኩባንያ በዘርፉ የ70 ዓመታት የጋራ ታሪክ እንዳላቸው የጠቀሰው ወርልድ…
የዜና ቪዲዮዎች በአፋር ክልል እየተደመሰሰ ያለው ጁንታ Amare Asrat Aug 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=XUaxjXd9K4k
የሀገር ውስጥ ዜና የህጻናት ጉልበት ብዝበዛን ለማስቆም የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ ዮሐንስ ደርበው Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች የህጻናት ጉልበት ብዝበዛን ለመቀነስ የሚያስችል በተመረጡ ሁለት ዞኖች ተግባራዊ የሚሆን ሺ ትራይቭስ የተሰኘ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ኢሉአባቦር እና በደቡብ ክልል ደግሞ ጌዲኦ ዞኖች የህጻናት…
የሀገር ውስጥ ዜና ደቡብ ኮሪያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአምስት የአፍሪካ ሀገራት የምግብ ድጋፍ የሚውል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ለገሰች Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአምስት የአፍሪካ ሀገራት የምግብ ድጋፍ የሚውል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር መለገሷን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። የዓለም የምግብ ፕሮግራም ከደቡብ ኮሪያ የተገኘው የገንዘብ ድጋፍ ለኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክንያታዊ ያልሆነ የምርት ዋጋ በመጨመር የኢኮኖሚ ጫና በመፍጠር የህዝብ ኑሮ እንዳይረጋጋ እያደረጉ ባሉ ነጋዴዎች እና ተቋማት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በኡጋንዳ እና በሩዋንዳ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው አዲስ አበባ ተመለሱ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ልዑካናቸው በኡጋንዳ እና በሩዋንዳ የነበራቸውን የስራ ቆይታ አጠናቀው አዲስ አበባ ተመልሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ልዑካናቸው በኡጋንዳ እና በሩዋንዳ በነበራቸው ቆይታ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን የተመለከቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አኮቦ የወርቅ ማዕድን አምራች ድርጅት በኢትዮጵያ የሙከራ ፈቃድ አገኘ Meseret Awoke Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አኮቦ የተባለው የወርቅ ማዕድን አምራች ድርጅት በኢትዮጵያ በወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ዘርፍ ለመሰማራት የሚያስችለውን የሙከራ ፈቃድ ማግኘቱን ይፋ አድርጓል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ሰገሌ አካባቢ ባለው የወርቅ ቁፋሮ ፕሮጀክት ላይ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ…