Fana: At a Speed of Life!

ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ 11 ሰዓት ላይ በተደረጉ አምስት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ሁለቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ ሶስቱ ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያሸንፉ÷ አስቶንቪላ ከብሬንት ፎርድ፣ ኒውካስል ዩናትድ…

የኦሮሚያ ዳያስፖራ ማኅበር ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች ለማዳን የሚደረገው ጥረት ለማገዝ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች ለማዳን እየተደረገ ባለው ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የኦሮሚያ ዳያስፖራ ማሕበር አባላት ገለጹ። ማኅበሩ…

አይነ ሰውር አዛውንትና ህጻናትን የሚገለውን ሰርጎ ገብ ቡድን ካለበት እንዳይወጣ በጋራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አይነ ሰውር፣ አዛውንትና ህጻናትን የሚገለውን ሰርጎ ገብ አሸባሪ ቡድን ካለበት እንዳይወጣ በማድረግ እዛው ለመቅበር ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በጋራ እየሰራን ነው ሲሉ የሰሜን ወሎ አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡ በሬዎቻችን ለሚገል ልጆቻችንን እና…

የእግር ኳስ ክለቦች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ክለቦች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ ወስነዋል፡፡ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ጠቅላላ ጉባዔ ወደፊት ክለቦች ከብሮድካስቲግ ገቢ ከሚያገኙት ድርሻ ታሳቢ የሚሆን 500 ሺህ ብር እያንዳንዳቸው…

ከ40 በላይ የአሸባሪው ሸኔ አባላት ተደመሰሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጉጂ ዞን የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ተቀናጅተው በወሰዱት እርምጃ ከ40 በላይ የአሸባሪው ሸኔ አባላት ተደመሰሱ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት የደቡብ ዕዝ የኋላ ደጀን አስተባባሪ ኮሎኔል ግርማ አየለ እንደገለጹት÷ ሸኔ…

የተለያዩ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሁለተኛ ድግሪ፣ በመጀመሪያ ዲግሪና በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ ያስተማሯቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ በዛሬው ዕለት የጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ የኩዊንስ ኮሌጅ፣ የግሬት ኮሌጅና ኤል ኤል ኢንተርናሽናል…

በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ጋይንት ግንባር ለሚገኘው የጸጥታ ሃይል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ጋይንት ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ፣ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻ እና ፋኖ ድጋፍ አድርጓል። የፎረሙ አባላት ድጋፉን ዛሬ ግንባር ድረስ በመገኘት አስረክበዋል። የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ…

የአርጀንቲናው ፕሬዚዳንት የኮቪድ 19 እገዳ ጥሰው ተከሰሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በፈረንጆቹ ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ላይ የኳራንታይን እግዱን በሀገራቸው ላይ የጣሉት የአርጀንቲናው ፕሬዚዳንት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመጣሳቸው ተከሰዋል፡፡ የአርጀንቲና ዓቃብያነ ሕግ÷ ባለፈው ዓመት አርጀንቲናው ፕሬዚዳንት አልቤርቶ ፈርናንዴዝ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለአትሌት ትዕግስት ገዛህኝ መንግስቱ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በፓራሊምፒክ የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳልያ ላስገኘችው አትሌት ትዕግስት ገዛህኝ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ‘’ትዕግስት ገዛሀኝ መንግስቱ በሴቶች 1,500 ሜትር በማሸነፍና በፓራሊምፒክ…

ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን በሰፊ ውጤት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለማንችስተር ሲቲ ኤልካይ ጉንዶጋን በ7ኛው ደቂቃ፣ ፌራን ቶሬዝ በ12ኛው እና በ84ኛው ፣ ገብርኤል ጄሱስ በ43ኛው እና ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ…