Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶ አደሮችን የእርሻ መሬት የመንከባከብ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ በ1 ሺህ 333 ሄክታር የዘማች አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ የአረም ነቀላና የእንክብካቤ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዞኑ ግብርና መምሪያ ምክትል ሀላፊ አቶ አሊ ሰይድ…

የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ፡፡ በዚህ ወቅት አመራርና ሰራተኞቹ ደም በመለገሳቸው ደስተኞች እንደሆኑ ገልፀው ÷ይህም “እኛ ለመከላከያ ሰራዊት ማድረግ ከሚገባን በጣም…

እውቀት መር የሆነ የፖለቲካ ኢኮኖሚ ለመገንባት የምሁራን ሚና መጎልበት እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና በሚል ርዕስ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እንዳሉት…

በበጀት አመቱ ለሕዳሴ ግድብ 2 ቢሊየን 49 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከህብረተሰቡ 2 ቢሊየን 49 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። ጽህፈት ቤቱ ዛሬ…

ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወታደራዊ ትጥቅ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለሃገር መከላከያ ሠራዊት ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወታደራዊ ትጥቅ አበረከተ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል አህመድ ሃምዛ ወታደራዊ ትጥቁን…

ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩ የሰራዊት አባላት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ ወታደራዊ ፍርድ ቤት የዕዙ የሰራዊት አባላት ሆነው ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩ የሰራዊት አባላት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የሰራዊት አባላቱ ለህገ-መንግስቱና ለሃገራቸው የገቡትን ቃል ኪዳን ወደጎን በመተው የሰራዊቱን…

በቡታጅራ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የጉራጌ ዞን ነዋሪዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሰላማዊ ሰዎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት…

ሀገር አቀፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ የልምድ ልውውጥ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ የልምድ ልውውጥ መድረክ በጅንካ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተመረጡ ሆስፒታሎች፣ የደቡብ ኦሞ ዞን አመራሮችና የጤና…

የሀይማኖት ተቋማት ሰላምን በማስፈን ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሁሉም የእምነት ተቋማት የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ በአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዘጋጅነት "ሀይማኖታዊ የጋራ እሴቶች ለሰላም እና ለሀገራዊ አንድነት"በሚል መሪ…

ጁንታው ለህጻናት የገቡ አልሚ ምግቦችን እየዘረፈ ለታጣቂዎቹ እያደለ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አሸባሪው ህወሓት ለህጻናት የገቡ አልሚ ምግቦችን እየዘረፈ ለታጣቂዎች ማደሉን አወገዘ፡፡ ቡድኑ በጦርነት ወቅቶች ህጻናት ከሚደርሱባቸው አካላዊና አዕምሯዊ ጉዳቶች በቶሎ አገግመው ብቁ ዜጋ እንዲሆኑ ለማስቻል…