ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ሰብአዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ አቀረቡ።
አቶ ደመቀ መንግስት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል…