Fana: At a Speed of Life!

ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ሰብአዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ አቀረቡ። አቶ ደመቀ መንግስት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል…

በደቡብ ክልል ለሥራ ዕድል ፈጠራ የተሰራጨ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ አልተመለሰም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ለሥራ ዕድል ፈጠራ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ የተሰራጨ ብድር አለመመለሱ ተገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል የከተማ ሥራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማርቆስ ቡልቻ እንደገለጹት÷ 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር…

ኮሚሽኑ 34 የተለያዩ ወንጀል ነክ ጥቆማዎችን ለፖሊስ ላከ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን 34 የተለያዩ ወንጀል ነክ ጥቆማዎችን ለፖሊስ መላኩን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሙስና ቅድመ መከላከል ሥራዎች ጋር በተያያዘ ሲቀበላቸው ከነበሩ ጥቆማዎች ውስጥ 34ቱ ከኮሚሽኑ የሥልጣን ክልል ውጭ…

የህወሓት የሐሰት ወሬ ከሽንፈትና ተስፋ መቁረጥ የሚመነጭ ነው- የሥነ ልቦና ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት እያሰራጨ ያለው የሐሰት ወሬና ፕሮፓጋንዳ ከመሸነፍና ተስፋ መቁረጥ የመነጨ መሆኑን በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልቦና ምሁራን ገለጹ። በዩኒቨርሲቲው የሥነ ልቦና ምሁሩ ዶክተር እዴሳ ቶሌራ ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ ህወሓት…

የአሸባሪዎቹ ጥምር ጥቃት ከወለጋ እስከ ወሎ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ጥምር ጥቃት ሰለባዎች ከወለጋ እስከ መርሳ-ደሴ ረጅሙ የሰቆቃ ጉዞን እያሳለፉ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ተወልደው ያደጉት ወይዘሮ ጸሀይነሽ ካሳው ሶስት ጉልቻ መስርተው መኖር ከጀመሩ ድፍን…

53 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ለስርጭት ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 53 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ለስርጭት ዝግጁ መደረጉን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥቷል። ለዚህም 53 ነጥብ 9 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት በዛሬው እለት አስረክቧል። መኖሪያ ቤቱ በክፍለ ከተማው ቀበሌ 47 የሚገኝ ሲሆን የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠውን…

የመጀመሪያዎቹ የአፍጋኒስታን ተፈናቃዮች ዩጋንዳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር 51 ከካቡል የተነሱ የአፍጋኒስታን ተፈናቃዮች ዩጋንዳ ገቡ፡፡ እንደ ዩጋንዳ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ÷ ከአፍጋኒስታን በግል ቻርተር አውሮፕላን የተነሱት የመጀመሪያው ተፈናቃዮች ቡድን ኢንቴቤ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዛሬ…

ለ20ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አባላት ጥሪ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው በመስከረም ወር ላለበት ጨዋታ አሰልጣኝ ፍሬው ኃ/ገብርኤል ለ40 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል። ጥሪ የተደረገላቸው የብሔራዊ ቡድኑ አባላትም ከአዲስ አበባ…

ክብረ ንጽህና ተይዞ ዓረብ ሀገር መሄድ አይቻልም ብሎ በማታለል ታዳጊዎችን የደፈረው ግለሰብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ክብረ ንጽህናችሁን ይዛችሁ ዓረብ ሀገር መሄድ አይፈቀድም በማለት ሁለት ታዳጊዎችን በማታለልና በማስፈራራት የደፈረው ግለሰብ በ20 ዓመት እስራትና በገንዘብ መቀጣቱን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወንጀሉን የተባበረችው ባለቤቱም በ10 ዓመት እስራትና…