Fana: At a Speed of Life!

የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች አስቸኳይ እርዳታና ድጋፍ እንዲያደርጉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሽታዬ ምናለ ጥሪ አቀረቡ። በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ምክትል…

በሰሜን ሸዋ መከላከያን ለሚቀላቀሉ የ2ኛ ዙር ምልምል ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ለሁለተኛ ዙር ተመልምለው የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። ወጣቶቹ ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች ተመልምለው የሀገርን ህልውና ለመጠበቅ በፍቃዳቸው ተቋሙን ለመቀላቀል…

በአሜሪካ የሚኖሩ የእስቴ ወረዳ ተወላጆች በሽብር ቡድኑ ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ የእስቴ ወረዳና የአካባቢዋ ተወላጆች በሽብር ቡድኑ ለተጎዱ ዜጎች ከ675 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ቀለመወርቅ ምሕረቴ በውጪ ሀገር የሚገኙ የእስቴና የአካባቢው ተወላጆች…

በደቡብ ጎንደር አሸባሪው ቡድን ባደረሰው ጥፋት መብራት ተቋርጦባቸው የነበሩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን በአሸባሪው ቡድን በደረሰ ውድመት መብራት ተቋርጦባቸው የነበሩ አከባቢዎች አሁን ላይ ኃይል እያገኙ እንደሆነ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ገለጸ፡፡ የተቋሙ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ማህተቤ…

እኛ እያለን ኢትዮጵያ ነፃነቷ አይደፈርም – የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተወጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ዝግጁ ለሆኑ ወጣቶች በሐረማያ ከተማ ሽኝት ተደርጎላቸዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የአፍሪካ መከታ መሆኑን የተናገሩት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሁሴን…

የወንጌል አማኞች 300 ሺህ ብር የሚገመት የህፃናት ምግብ ለተፈናቃዮች አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የወንጌል አማኞች 300 ሽ ብር የሚገመት የህፃናት ምግቦችን በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የወንጌል አማኞች ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ በማሰብ ለህፃናት ምግብ…

በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአማራ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአማራ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊትእና ለክልል ልዩ ሃይሎች ድጋፍ አደረጉ። ባለሃብቶቹ 1ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዋጋ የሚያወጡ 40 ሰንጋዎችን ነው በማይጠብሪ ግንባር የሽብር ቡድኑን እየተፋለመ ለሚገኘው…

የሶማሌ ክልል የጋዜጠኞች ማህበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞች ማህበር በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ዛሬ ተመሰረተ፡፡ የሶማሌ ክልል የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ በዴል በምስረታ ፕሮግራሙ ላይ ባደረጉት ንግግር የማህበሩ መመስረት ለክልሉ በጣም አስፈላጊ መሆኑን…

በኮፐንሀገን በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴንማርክ ኮፐንሀገን ዛሬ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ። በኮፐንሀገን ከተማ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ በ59:10 በሆነ…

የምዕራብ ጎንደር ህዝብ ለህልውና ዘመቻው ከ170 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ህዝብ 143 ሚሊየን 72ሺህ 869 ብር በጥሬ ገንዘብ፣ ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ ማድረጉን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ። የዞኑ ህዝብ እንደሀገር የተቃጣውን ጦርነት ለመመከት ግንባር…