Fana: At a Speed of Life!

መሰረታዊ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማኀበራት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ መሰረታዊ የሸማቾች ህብረት ሥራ ማኀበራት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የከተማ ኀብረት ሥራ ኤጀንሲ፣ የክፍለ ከተማና የወረዳ ኀብረት ሥራ ጽህፈት ቤት አመራሮችና…

በፓሪስ አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሣይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዊያን ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ እና የህወሓት የሽብር ድርጊትን የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ፡፡ በሰልፉ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ፣አፋር፣ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በሰላማዊ ዜጎች ላይ…

የጎፋ ዞን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ36 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎፋ ዞን በሶስተኛው ዙር በአይነት ድጋፍ 231 ሰንጋዎች እና ተጨማሪ በግና ፍየሎችን ጨምሮ ከ36 ሚሊየን 835 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል። የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ጌትነት በጋሻው ኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ ያላትና ሉዓላዊነቷን…

የዜና ቲዩብ ቤተሰቦች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት እና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአቶ ደረጀ ሀብተወልድ አስተባባሪነት የዜና ቲዩብ ቤተሰቦች ከ1 ነጠብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት እና ለተፈናቃዮች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ በደሴ እና በኮምቦልቻ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች እና ለመከላከያ…

የኢትዮጵያን ነፃነት ለማስጠበቅ የትኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ተሰናባች ወታደሮች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ነፃነት ለማስጠበቅ የትኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆናቸውን በዳውሮ ዞን የሚገኙ ተሰናባች ወታደሮችና የፀጥታ አካላት ገልፀዋል፡፡ በዞኑ የሚገኙ ወታደሮች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ ተሰናባች…

አሸባሪው ህወሓት ተከታዮቹንና የታጠቀውን መሳሪያ ጥሎ እየፈረጠጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ተከታዮቹንና የታጠቀውን መሳሪያ ጥሎ እየፈረጠጠ ሽንፈቱን እየተከናነበ መሆኑን በወሎ ግንባር የሚገኙ የጦር አዛዦች ተናገሩ። ቡድኑ ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች ድል እየተደረገ ተከታዮቹ እየተደመሰሱና እየተማረኩ ይገኛሉ። በወሎ…

በደቡብ ወሎ ዞን የዘማች አርሶ አደሮችን የእርሻ መሬት የመንከባከብ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ በ1 ሺህ 333 ሄክታር የዘማች አርሶ አደሮች የእርሻ መሬት ላይ የአረም ነቀላና የእንክብካቤ ስራ እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዞኑ ግብርና መምሪያ ምክትል ሀላፊ አቶ አሊ ሰይድ…

የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ፡፡ በዚህ ወቅት አመራርና ሰራተኞቹ ደም በመለገሳቸው ደስተኞች እንደሆኑ ገልፀው ÷ይህም “እኛ ለመከላከያ ሰራዊት ማድረግ ከሚገባን በጣም…

እውቀት መር የሆነ የፖለቲካ ኢኮኖሚ ለመገንባት የምሁራን ሚና መጎልበት እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና በሚል ርዕስ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እንዳሉት…

በበጀት አመቱ ለሕዳሴ ግድብ 2 ቢሊየን 49 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከህብረተሰቡ 2 ቢሊየን 49 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። ጽህፈት ቤቱ ዛሬ…