የሀገር ውስጥ ዜና የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለተፈናቃዮች አስቸኳይ እርዳታና ድጋፍ እንዲያደርጉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሽታዬ ምናለ ጥሪ አቀረቡ። በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለተጠለሉ ዜጎች ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ሸዋ መከላከያን ለሚቀላቀሉ የ2ኛ ዙር ምልምል ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ለሁለተኛ ዙር ተመልምለው የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው። ወጣቶቹ ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች ተመልምለው የሀገርን ህልውና ለመጠበቅ በፍቃዳቸው ተቋሙን ለመቀላቀል…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሜሪካ የሚኖሩ የእስቴ ወረዳ ተወላጆች በሽብር ቡድኑ ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ አደረጉ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ የእስቴ ወረዳና የአካባቢዋ ተወላጆች በሽብር ቡድኑ ለተጎዱ ዜጎች ከ675 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ቀለመወርቅ ምሕረቴ በውጪ ሀገር የሚገኙ የእስቴና የአካባቢው ተወላጆች…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ጎንደር አሸባሪው ቡድን ባደረሰው ጥፋት መብራት ተቋርጦባቸው የነበሩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን በአሸባሪው ቡድን በደረሰ ውድመት መብራት ተቋርጦባቸው የነበሩ አከባቢዎች አሁን ላይ ኃይል እያገኙ እንደሆነ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ገለጸ፡፡ የተቋሙ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ማህተቤ…
የሀገር ውስጥ ዜና እኛ እያለን ኢትዮጵያ ነፃነቷ አይደፈርም – የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ወጣቶች Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከምስራቅ ሐረርጌ ዞን ተወጣጥተው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ዝግጁ ለሆኑ ወጣቶች በሐረማያ ከተማ ሽኝት ተደርጎላቸዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የአፍሪካ መከታ መሆኑን የተናገሩት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሁሴን…
የሀገር ውስጥ ዜና የወንጌል አማኞች 300 ሺህ ብር የሚገመት የህፃናት ምግብ ለተፈናቃዮች አበረከቱ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የወንጌል አማኞች 300 ሽ ብር የሚገመት የህፃናት ምግቦችን በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የወንጌል አማኞች ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ በማሰብ ለህፃናት ምግብ…
Uncategorized በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአማራ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአማራ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊትእና ለክልል ልዩ ሃይሎች ድጋፍ አደረጉ። ባለሃብቶቹ 1ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ዋጋ የሚያወጡ 40 ሰንጋዎችን ነው በማይጠብሪ ግንባር የሽብር ቡድኑን እየተፋለመ ለሚገኘው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል የጋዜጠኞች ማህበር ተመሰረተ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞች ማህበር በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ዛሬ ተመሰረተ፡፡ የሶማሌ ክልል የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ በዴል በምስረታ ፕሮግራሙ ላይ ባደረጉት ንግግር የማህበሩ መመስረት ለክልሉ በጣም አስፈላጊ መሆኑን…
ስፓርት በኮፐንሀገን በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴንማርክ ኮፐንሀገን ዛሬ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ። በኮፐንሀገን ከተማ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ በ59:10 በሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና የምዕራብ ጎንደር ህዝብ ለህልውና ዘመቻው ከ170 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ህዝብ 143 ሚሊየን 72ሺህ 869 ብር በጥሬ ገንዘብ፣ ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ ማድረጉን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ። የዞኑ ህዝብ እንደሀገር የተቃጣውን ጦርነት ለመመከት ግንባር…