Fana: At a Speed of Life!

የትኛውንም የሀገር ውስጥና የውጭ ጥቃት ለመመከት ተዘጋጅተናል – የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞንና የወሊሶ ከተማ ወጣቶች አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የትኛውንም የሀገር ውስጥና የውጭ ጥቃት ለመመከት ተዘጋጅተናል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞንና የወሊሶ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ ከዞን እና ከከተማ አስተዳደሩ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደርጓል። በሽኝት…

1 ሺህ አንጀራ በመጋገር ለመከላከያ ሰራዊቱ ድጋፍ ያደረጉት የ80 ዓመት እናት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጎንደር ከተማ የሚኖሩ የ80 ዓመት እናት 1 ሺህ እንጀራ በመጋገር ለመከላከያ ሰራዊት ፣ ለአማራ ልዩ ሃይል ፣ሚሊሻ እና ፋኖ የስንቅ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ወይዘሮ ረህመት በሽር ሸንኮሬ የጎንደር ከተማ ነዋሪ ሲሆኑ÷ የትህነግ የሽብር…

ብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ጽህፈት ቤት የምርጡኝ ቅስቀሳ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ጽህፈት ቤት የምረጡኝ ቅስቀሳውን በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች መስከረም 20 ቀን 2014 ምርጫ ለማካሄድ በያዘው ቀጠሮ መሠረት በሐረሪ…

ባለሀብቱ በሰሜን ሸዋ ዞን ለ2ሺህ ተማሪዎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን አጎላና ጠራ ወረዳ በላይነህ ደበበ የተባሉ ባለሀብት ለ2ሺህ ተማሪዎች የአንድ አመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ ። ባለሀብቱ በተለይም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ…

በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ ሰርጎ የገባው የጁንታ ሀይል እየተመታ ነው- የዞኑ አስተዳዳር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በሶስት ቀበሌዎች ሰርጎ የገባውን የጁንታ ሀይል ከአከባቢው ለማስለቀቅ ከፍተኛ ተጋድሎ እየተደረገ መሆኑን የዞኑ አስተዳዳር ገለፀ፡፡ በወረባቦና በተሁለደሬ አካባቢዎች ሰርጎ ገብቶ የነበረው ሀይል ክፉኛ…

የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች ከአሜሪካ ኮንግረስ አባል ካረን ባስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በጋራ በመሆን የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ከሆኑት ካረን ባስ ጋር ተወያይተዋል። በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት…

የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት የሚችል ነው – የተመድ ቡድን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ የሚገኘው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት መወጣት በሚያስችለው ቁመና ላይ እንደሚገኝ የተመድ የሰላም አስከባሪ ጦር በአብዬ ኢኒስፔክሽን ቡድን ማረጋገጡ ተገለፀ፡፡ የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል…

በደቡብ ወሎ ዞን ከ350 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ ከ350 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች ድጋፍ እያደረኩ ነው አለ የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት። የጽ/ቤቱ ሀላፊ አቶ መሳይ ማሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደተናገሩት ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ…

የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል-ብ/ጀነራል ሰይድ ትኩዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በሁሉም ዘርፍ አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ ገለፁ፡፡ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ሰይድ ትኩዬ÷ ማይጠብሪ ግንባር ያለውን የሎጅስቲክስ አቅርቦት…

ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙ ይገባል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያስተላለፉትን ትዕዛዝ ሊሰርዙት እንደሚገባ የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ጠየቀ። ምክር ቤቱ የኢትዮጵያን ሁኔታ ያልተገነዘበ ነው…